አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ምክንያት በማድረግ በመስቀል አደባባይ የብዙሃን የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እየተካሄደ ነው Post published:September 12, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አዲስ አበባ AMN መስከረም 02/2018 የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ምክንያት በማድረግ በመስቀል አደባባይ የብዙሃን የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እየተካሄደ ነው። ”በህብረት ችለናል ” በሚል መርህ እየተካሄደ በሚገኘው መድረክ የከተማዋ ከፍተኛ አመራሮች እና የከተማዋ ነዋሪዎች እየተሳተፉ ነው። በአፈወርቅ አለሙ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ንብረትነቱ የአራዳ ክፍለ ከተማ የፅዳት አስተዳደር የሆነ የደረቅ ቆሻሻ ማጠራቀሚያ የሰረቀ ተከሳሽ በ6 ዓመት ከ6 ወር ፅኑ እስራት ተቀጣ March 6, 2025 በምሽት ደህንነቱ የተጠበቀ ስፖርታዊ እንቅሴቃሴን ባህል ያደረገች አፍሪካዊት መዲና August 13, 2025 በቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ተኪ ምርቶች መመረት ጀምሯል- ከንቲባ አዳነች አቤቤ May 5, 2026