በ3 ሺህ ሜትር በወንዶች መሰናክል ማጣሪያ የተወዳደሩት ሶስቱ ኢትዮጵያውያን ለፍፃሜ አለፉ Post published:September 13, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አትሌቲክስ AMN – መስከረም 3/2018 ዓ.ም በጃፓን ቶክዮ እየተደረገ በሚገኘው 20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ3000 ሜትር ወንዶች መሰናክል ማጣሪያ ላይ የተወዳደሩት አትሌት ጌትነት ዋለ፣ ሳሙኤል ፍሬው እና ለሜቻ ግርማ ለፍጻሜ አልፈዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like 43ኛዉ እና 2ኛዉ የጆርካ አዲስ አበባ ሀገር አቋራጭ ዉድድር በጃን ሜዳ በደመቀ ሁኔታ ተካሄደ October 26, 2025 በተገጣጣሚ ብረት መልሶ የተገነባው የጌደብ ወንዝ ድልድይ ለተሽከርካሪ ክፍት ሆነ August 24, 2025 በእያንዳንዷ ቀን ኢትዮጵያ ከፍ ያለ ጉዳይ ጀምራ እየጨረሰች የኢኮኖሚ ቦታዋን ታሻሽላለች ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ September 2, 2025
በእያንዳንዷ ቀን ኢትዮጵያ ከፍ ያለ ጉዳይ ጀምራ እየጨረሰች የኢኮኖሚ ቦታዋን ታሻሽላለች ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ September 2, 2025