በ3 ሺህ ሜትር በወንዶች መሰናክል ማጣሪያ የተወዳደሩት ሶስቱ ኢትዮጵያውያን ለፍፃሜ አለፉ Post published:September 13, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አትሌቲክስ AMN – መስከረም 3/2018 ዓ.ም በጃፓን ቶክዮ እየተደረገ በሚገኘው 20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ3000 ሜትር ወንዶች መሰናክል ማጣሪያ ላይ የተወዳደሩት አትሌት ጌትነት ዋለ፣ ሳሙኤል ፍሬው እና ለሜቻ ግርማ ለፍጻሜ አልፈዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ስኬታማዎቹ የጎዳና ላይ አትሌቶች October 31, 2025 የባህር በር ጥያቄ የመላው ብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች የብሔራዊ ጥቅም ጥያቄ ነው November 28, 2025 ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በተለያዩ የኢኮኖሚ ዘርፎች ግንኙነታቸውን የበለጠ ለማጠናከር ተስማሙ November 9, 2024