አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
በ3 ሺህ ሜትር በወንዶች መሰናክል ማጣሪያ የተወዳደሩት ሶስቱ ኢትዮጵያውያን ለፍፃሜ አለፉ Post published:September 13, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አትሌቲክስ AMN – መስከረም 3/2018 ዓ.ም በጃፓን ቶክዮ እየተደረገ በሚገኘው 20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ3000 ሜትር ወንዶች መሰናክል ማጣሪያ ላይ የተወዳደሩት አትሌት ጌትነት ዋለ፣ ሳሙኤል ፍሬው እና ለሜቻ ግርማ ለፍጻሜ አልፈዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ወደ ውጭ ሀገር እልካችኋለሁ በማለት ከተለያዩ ግለሰቦች ከ1.3 ሚሊየን ብር በላይ አጭበርብሮ የተሰወረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ August 14, 2025 በመዲናዋ በ2017 የትምህርት ዘመን ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ በርካታ ስራዎች መሰራታቸው ተገለጸ July 16, 2025 የኢትዮጵያ- አዲስ አበባ ታምርት የ2017 ዓ.ም የአምራች ኢንዱስትሪዎች አውደ ርዕይ አስጀምረናል- ከንቲባ አዳነች አቤቤ April 7, 2025