በ3 ሺህ ሜትር በወንዶች መሰናክል ማጣሪያ የተወዳደሩት ሶስቱ ኢትዮጵያውያን ለፍፃሜ አለፉ Post published:September 13, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አትሌቲክስ AMN – መስከረም 3/2018 ዓ.ም በጃፓን ቶክዮ እየተደረገ በሚገኘው 20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ3000 ሜትር ወንዶች መሰናክል ማጣሪያ ላይ የተወዳደሩት አትሌት ጌትነት ዋለ፣ ሳሙኤል ፍሬው እና ለሜቻ ግርማ ለፍጻሜ አልፈዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ 5ኛ ዓመት 8ኛ መደበኛ ስብሰባ፣ ከተማ አቀፍ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ዉሳኔዎችን አስተላልፏል፡፡ February 3, 2026 በመዲናዋ ፕሮጀክቶችን በፍጥነት የመጨረስ ብቃት ጨምሯል- ከንቲባ አዳነች አቤቤ September 2, 2026 ከንቲባ አዳነች አቤቤ የትንሳዔን በዓል ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ማህበራዊ ችግሮች ለተጋለጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ማዕድ አጋሩ April 8, 2026
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ 5ኛ ዓመት 8ኛ መደበኛ ስብሰባ፣ ከተማ አቀፍ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ዉሳኔዎችን አስተላልፏል፡፡ February 3, 2026