የሕዳሴ ግድብ ግንባታ በስኬት መጠናቀቅን በማስመልከት ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በአፋር ሠመራ ከተማ እየተካሄደ ነው Post published:September 21, 2025 Post category:ልማት AMN መስከረም 11/2018 ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በስኬት መጠናቀቅን በማስመልከት በአፋር ክልል ሠመራ ከተማ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ይገኛል። የድጋፍ ሰልፉ ተሳታፊዎች ዛሬ ከማለዳ ጀምሮ ወደ አደባባይ በመውጣት የተለያዩ መልዕክቶችን እያሰሙ እንደሚገኙ መረጃዎች ይጠቁማሉ ። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥና ከተረጅነት ወደ አምራችነት ለመሸጋገር በትክከለኛ የልማት መንገድ ላይ እንደምትገኝ ተመላከተ May 23, 2025 ፈተናን ወደ ዕድል የቀየረው የዲፕሎማሲ ፍሬ March 22, 2025 በሴቶች አደባባይ ዙሪያ 105 ሱቆችን የገነባን ሲሆን ከነዚህ ሱቆች 90%ቱን ያገኙት ከመፍረሱ በፊት እዛዉ ንግድ የነበራቸዉ ናቸው። በተጨማሪም በአካባቢው ላይ ከተለያዩ አስቸጋሪ ህይወት ውስጥ አውጥተን፣ አሰልጥነን ለስራ ያበቃናቸው ከየነገዋ የተሃድሶና ክህሎት ማበልፅጊያ ማዕከል የተመረቁ ሴቶች የሚሰሩባቸው ፀጉር ቤት፣ ካፍቴሪያ፣ ሬስቶራንት፣ የልብስ ስፌት፣ ስጋ ቤት እንዲሁም የአረንጓዴ ልማት ስራዎቻችንን በመንከባከብ የገቢ ምንጭ እንዲያገኙ የተደረጉናቸው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ April 23, 2025
በሴቶች አደባባይ ዙሪያ 105 ሱቆችን የገነባን ሲሆን ከነዚህ ሱቆች 90%ቱን ያገኙት ከመፍረሱ በፊት እዛዉ ንግድ የነበራቸዉ ናቸው። በተጨማሪም በአካባቢው ላይ ከተለያዩ አስቸጋሪ ህይወት ውስጥ አውጥተን፣ አሰልጥነን ለስራ ያበቃናቸው ከየነገዋ የተሃድሶና ክህሎት ማበልፅጊያ ማዕከል የተመረቁ ሴቶች የሚሰሩባቸው ፀጉር ቤት፣ ካፍቴሪያ፣ ሬስቶራንት፣ የልብስ ስፌት፣ ስጋ ቤት እንዲሁም የአረንጓዴ ልማት ስራዎቻችንን በመንከባከብ የገቢ ምንጭ እንዲያገኙ የተደረጉናቸው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ April 23, 2025