የሕዳሴ ግድብ ግንባታ በስኬት መጠናቀቅን በማስመልከት ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በአፋር ሠመራ ከተማ እየተካሄደ ነው Post published:September 21, 2025 Post category:ልማት AMN መስከረም 11/2018 ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በስኬት መጠናቀቅን በማስመልከት በአፋር ክልል ሠመራ ከተማ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ይገኛል። የድጋፍ ሰልፉ ተሳታፊዎች ዛሬ ከማለዳ ጀምሮ ወደ አደባባይ በመውጣት የተለያዩ መልዕክቶችን እያሰሙ እንደሚገኙ መረጃዎች ይጠቁማሉ ። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከመላ ሀገሪቱ የተውጣጡ የሚዲያና የኮሙኒኬሽን አመራሮችና ባለሙያዎች በጎንደር ከተማ በፌደራልና በክልሉ መንግስት እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል June 25, 2025 የተጀመሩ የቤት ግንባታ ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ May 30, 2025 የከተማ አስተዳደሩ መሬትን ከግለሰብ ተጠቃሚነት ወደ ህዝብ ተጠቃሚነት እየቀየረ እንደሚገኝ አቶ ጃንጥራር አባይ ተናገሩ July 8, 2025
ከመላ ሀገሪቱ የተውጣጡ የሚዲያና የኮሙኒኬሽን አመራሮችና ባለሙያዎች በጎንደር ከተማ በፌደራልና በክልሉ መንግስት እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል June 25, 2025