ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀሥላሴ በኒውዮርክ እየተካሄደ በሚገኘዉ 80ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ንግግር አደረጉ Post published:September 26, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN መስከረም 15/2018 የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀሥላሴ በኒውዮርክ እተካሄደ በሚገኘዉ 80ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ንግግር አድርገዋል። ፕሬዝዳንቱ የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤትን ለማሻሻል አስቸኳይ እርምጃ መወሰድ እንዳለበትና ለአፍሪካ ውክልና ቅድሚያ እንዲሰጥ ጥሪ አቅርበዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በትናንትናው ዕለት ይፋ የተደረገው ኢ-ፓስፖርት፤- February 22, 2025 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ5 ፓርቲዎችን የማስጠንቀቂያ እግድ ማንሳቱን አስታወቀ December 11, 2024 በኢትዮጵያ ፈተናዎችን መቋቋም የሚችል ጠንካራ ኢኮኖሚ ተገንብቷል – አቶ ዘመዴነህ ንጋቱ January 17, 2025