ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀሥላሴ በኒውዮርክ እየተካሄደ በሚገኘዉ 80ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ንግግር አደረጉ Post published:September 26, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN መስከረም 15/2018 የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀሥላሴ በኒውዮርክ እተካሄደ በሚገኘዉ 80ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ንግግር አድርገዋል። ፕሬዝዳንቱ የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤትን ለማሻሻል አስቸኳይ እርምጃ መወሰድ እንዳለበትና ለአፍሪካ ውክልና ቅድሚያ እንዲሰጥ ጥሪ አቅርበዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጥናትና ምርምር ለአንድ ሀገር የሚኖረው ጠቀሜታ የጎላ መሆኑን አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ገለጹ July 10, 2025 በአንካራው ስምምነት የታደሰው የኢትዮጵያ የባህር በር ፍላጎት December 20, 2024 መንግስት ምቹ የማክሮ ኢኮኖሚ ሁኔታን ለማስፈን እየሰራ ነው፡-አቶ አሕመድ ሽዴ January 10, 2025