ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሃሙድ ጋር ተወያዩ Post published:October 12, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ዲፕሎማሲ AMN- ጥቅምት 2/2018 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ከሶማሊያ ፌደራል ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሃሙድ ጋር በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ላይ ገልፀዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሚዲያ ሚና ለሀገር ግንባታ May 24, 2025 ዋጋ ሳይከፈል የበለፀገ ሀገርና ህዝብ የለም፡ – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) October 16, 2024 “ግብጽ ያረጀውን የቅኝ ግዛት ጨዋታዋን ጡረታ የምታወጣበት ጊዜዋ አሁን ነው” ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አሳሰበ December 3, 2025