ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሃሙድ ጋር ተወያዩ Post published:October 12, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ዲፕሎማሲ AMN- ጥቅምት 2/2018 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ከሶማሊያ ፌደራል ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሃሙድ ጋር በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ላይ ገልፀዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ አካባቢዎች በሰላማዊ ቦታ እየኖሩ በማህበራዊ ሚዲያዎች ግጭት የሚያራግቡ ግለሰቦች ከድርጊታቸዉ ሊቆጠቡ ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) July 7, 2026 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኔዘርላንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ዲክ ሾፍ ጋር ተወያዩ November 23, 2025 ምድረ ቀደምትነትን ያደመቀው የቡና ፓርክ November 14, 2025
አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ አካባቢዎች በሰላማዊ ቦታ እየኖሩ በማህበራዊ ሚዲያዎች ግጭት የሚያራግቡ ግለሰቦች ከድርጊታቸዉ ሊቆጠቡ ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) July 7, 2026