አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ቡዜና አልከድር ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በመጠናቀቁና ግዙፍ ሃገራዊ ፕሮጀክቶች በመጀመራቸዉ የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላለፉ

You are currently viewing አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ቡዜና አልከድር ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በመጠናቀቁና ግዙፍ ሃገራዊ ፕሮጀክቶች በመጀመራቸዉ የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላለፉ

AMN – ጥቅምት 03/2018 ዓ.ም

3ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤን በአድዋ ድል መታሰቢያ በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡

ጉባኤዉን በይፋ ያስጀመሩት የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ቡዜና አልከድር የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በመጠናቀቁና ግዙፍ ሃገራዊ ፕሮጅክቶች በመጀመራቸዉ የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላልፈዋል፡፡

አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ቡዜና አልከድር “ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብሥራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ!” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ የሚገኘዉን 18ኛዉን የሰንደቅ አላማ ቀንን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል፡፡

በ-ወንድማገኝ አሰፋ

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review