አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
አቶ ሳንዶካን ደበበ የኢትዮጵያ ኒውክለር ኃይል ኮሚሽን ኮሚሽነር ሆነው ተሾሙ Post published:October 14, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 04/2018 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጥቅምት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ አቶ ሳንዶካን ደበበ የኢትዮጵያ ኒውክለር ኃይል ኮሚሽን ኮሚሽነር አድርገው መሾማቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የተፋሰስ ልማታችንን በማስፋት የአፈር ሀብታችንን ለብልጽግናችን ለማዋል መረባረብ ይገባናል-ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ January 14, 2025 በአቶ አገኘሁ ተሻገር የተመራ ልዑክ በአለምአቀፉ ፓርላማ ህብረት ጉባኤ ላይ እየተሳተፈ ነው April 7, 2025 ቱሪዝሙ በአዲስ ምዕራፍ March 29, 2025