አቶ ሳንዶካን ደበበ የኢትዮጵያ ኒውክለር ኃይል ኮሚሽን ኮሚሽነር ሆነው ተሾሙ Post published:October 14, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 04/2018 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጥቅምት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ አቶ ሳንዶካን ደበበ የኢትዮጵያ ኒውክለር ኃይል ኮሚሽን ኮሚሽነር አድርገው መሾማቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በዘጠኝ ቀናት ከ7 ሺህ በላይ ተሽከርካሪዎች ላይ ድንገተኛ ፍተሻ መካሄዱ ተገለጸ April 8, 2025 “ኢትዮጵያን የምናጸናው በውትድርና ህይወታችንን ከፍለን ብቻ ሳይሆን መልክዓ ምድሯን በመጠበቅ ጭምር ነው” -ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) July 12, 2024 የሆሳዕና በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሀይማኖት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት እየተከበረ ነው April 13, 2025
“ኢትዮጵያን የምናጸናው በውትድርና ህይወታችንን ከፍለን ብቻ ሳይሆን መልክዓ ምድሯን በመጠበቅ ጭምር ነው” -ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) July 12, 2024