የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ኢትዮጵያ የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን ሽፋንን ከማስፋፋት ባሻገር በጤና አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ለማጠናከር አቅዳ እየሰራች መሆኑን ገለጹ
ኮሚሽኑ በትግራይ ክልል ከሚገኙ የሚድያ ባለሙያዎች ጋር እየተወያየ ነው Post published:October 22, 2025 Post category:ፖለቲካ AMN ጥቅምት 12/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በትግራይ ክልል ከሚገኙ የሚዲያ ባለድርሻ አካላት ጋር መወያየት ጀምሯል። ውይይቱ በትግራይ ክልል ለሚካሄደው ምክክር ግንዛቤ በማስጨበጥ ሚናቸውን እንዲወጡ ያለመ መሆኑ ተገልጿል። ውይይቱ በሁለት ዙር እንደሚካሄድና አስከ መጪው ቅዳሜ ጥቅምት 15 ለተከታታይ አራት ቀናት የሚቀጥል መሆኑን ኮሚሽኑ ለኤኤምኤን ዲጂታል ሚዲያ በላከዉ መረጃ አስታዉቋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የመደመር መንግስት በሆደ ሰፊነት ለፖለቲካ ስክነትና መረጋጋት ትልቅ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ August 21, 2025 የጋራ ምክር ቤቱ የዴሞክራሲ ባህልን ለመገንባትና ለመድብለ ፓርቲ ስርዓት መጎልበት የበኩሉን ሚና እየተወጣ ነው September 6, 2025 የመደመር መንግሥት መፅሐፍ ታሪክ ሰሪዎች እንጂ ዘካሪዎች አንሆንም በሚል መነሳሳት የተዘጋጀ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ September 17, 2025
የመደመር መንግሥት መፅሐፍ ታሪክ ሰሪዎች እንጂ ዘካሪዎች አንሆንም በሚል መነሳሳት የተዘጋጀ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ September 17, 2025