አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ኮሚሽኑ በትግራይ ክልል ከሚገኙ የሚድያ ባለሙያዎች ጋር እየተወያየ ነው Post published:October 22, 2025 Post category:ፖለቲካ AMN ጥቅምት 12/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በትግራይ ክልል ከሚገኙ የሚዲያ ባለድርሻ አካላት ጋር መወያየት ጀምሯል። ውይይቱ በትግራይ ክልል ለሚካሄደው ምክክር ግንዛቤ በማስጨበጥ ሚናቸውን እንዲወጡ ያለመ መሆኑ ተገልጿል። ውይይቱ በሁለት ዙር እንደሚካሄድና አስከ መጪው ቅዳሜ ጥቅምት 15 ለተከታታይ አራት ቀናት የሚቀጥል መሆኑን ኮሚሽኑ ለኤኤምኤን ዲጂታል ሚዲያ በላከዉ መረጃ አስታዉቋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በ11ኛው የአፍሪካ፣ካሪቢያንና ፓሲፊክ ሀገራት ድርጅት የመሪዎች ጉባኤ ይሳተፋሉ March 27, 2026 የመደመር መንግስት በቴክኖሎጂ፤ በከተማ እና በገጠር ልማት ዘርፍ እያካሄደ ያለው ዘርፈ ብዙ ተግባራት ብልጽግና እውን ለማድረግ የሚያስችል ነዉ November 8, 2025 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አከራካሪ የሆኑ ምርጫ ክልሎችን በተመለከተ የተላለፈውን ውሣኔ ይፋ አደረገ February 23, 2026
የመደመር መንግስት በቴክኖሎጂ፤ በከተማ እና በገጠር ልማት ዘርፍ እያካሄደ ያለው ዘርፈ ብዙ ተግባራት ብልጽግና እውን ለማድረግ የሚያስችል ነዉ November 8, 2025