በደማቁ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ! Post published:November 23, 2025 Post category:ማህበረሰብ / ማኅበራዊ በውድድሩ ላይ 55 ሺህ ተሳታፊዎች ይካፈሉበታል ከኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተጨማሪ የኬንያ እና ዩጋንዳ አትሌቶች ይሳተፋሉ በውድድሩ ላይ ከ25 የውጭ ሀገራት የተወጣጡ ከ250 በላይ ተሳታፊዎች ይታደሙበታል ውድድሩ ዘንድሮ የሚካሄደው 25ኛ ዓመቱን እያከበረ ባለበት ወቅት መሆኑ ተመላክቷል ታላቁ ሩጫ ከስፖርቱ ባለፈ የሀገር ገጽታ በመገንባት እና ኢትዮጵያን በማስተዋወቅ ረገድ የበኩሉን ሚና እየተወጣ ይገኛል 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከንቲባ አዳነች አቤቤ የ2018 ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓልን በማስመልከት ያስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት፡ September 26, 2025 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን የታደሰውን የፋሲል ጊቢ መርቀዋል። የተከናወነው ሰፊ የእድሳት ሥራ በቅርስ ስፍራው ነባሩን ታሪክ በመጠበቅ ውበቱን እና ተደራሽነቱን በማሻሻል አዲስ እስትንፋስ የሰጠ ሆኗል። November 8, 2025 “ቤቴ ቀን ወጥቶለት አምሮ እንደ አዲስ ተሞሽሯል” September 27, 2025
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን የታደሰውን የፋሲል ጊቢ መርቀዋል። የተከናወነው ሰፊ የእድሳት ሥራ በቅርስ ስፍራው ነባሩን ታሪክ በመጠበቅ ውበቱን እና ተደራሽነቱን በማሻሻል አዲስ እስትንፋስ የሰጠ ሆኗል። November 8, 2025