አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
በደማቁ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ! Post published:November 23, 2025 Post category:ማህበረሰብ / ማኅበራዊ በውድድሩ ላይ 55 ሺህ ተሳታፊዎች ይካፈሉበታል ከኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተጨማሪ የኬንያ እና ዩጋንዳ አትሌቶች ይሳተፋሉ በውድድሩ ላይ ከ25 የውጭ ሀገራት የተወጣጡ ከ250 በላይ ተሳታፊዎች ይታደሙበታል ውድድሩ ዘንድሮ የሚካሄደው 25ኛ ዓመቱን እያከበረ ባለበት ወቅት መሆኑ ተመላክቷል ታላቁ ሩጫ ከስፖርቱ ባለፈ የሀገር ገጽታ በመገንባት እና ኢትዮጵያን በማስተዋወቅ ረገድ የበኩሉን ሚና እየተወጣ ይገኛል 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like “የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት አገልግሎትን በማቀላጠፍ አርዓያነት ያለው ተግባር እየሰራ ነው” – ዶ/ር አለሙ ስሜ April 2, 2025 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለ200ሺ ዜጎች ማዕድ አጋራ April 16, 2025 የትንሳኤው ብርሃን April 19, 2025