በደማቁ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ! Post published:November 23, 2025 Post category:ማህበረሰብ / ማኅበራዊ በውድድሩ ላይ 55 ሺህ ተሳታፊዎች ይካፈሉበታል ከኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተጨማሪ የኬንያ እና ዩጋንዳ አትሌቶች ይሳተፋሉ በውድድሩ ላይ ከ25 የውጭ ሀገራት የተወጣጡ ከ250 በላይ ተሳታፊዎች ይታደሙበታል ውድድሩ ዘንድሮ የሚካሄደው 25ኛ ዓመቱን እያከበረ ባለበት ወቅት መሆኑ ተመላክቷል ታላቁ ሩጫ ከስፖርቱ ባለፈ የሀገር ገጽታ በመገንባት እና ኢትዮጵያን በማስተዋወቅ ረገድ የበኩሉን ሚና እየተወጣ ይገኛል 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በከተማዉ እያጋጠሙ ያሉ አደጋዎችን ለመቀነስ የሚዲያ ተቋማት እና ባለሙያዎች ሚና የላቀ መሆኑ ተገለፀ February 24, 2025 የከተራ በዓል በመላ አገሪቱ እየተከበረ ነው January 19, 2025 ህገ-ወጡ የህወሓት ቡድን በትግራይ ክልል እየፈጸመ ያለውን አስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላ በአስቸኳይ ሊያቆም ይገባል July 20, 2026