ከንቲባ አዳነች አቤቤ በፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ Post published:September 17, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 7/2017 ዓ.ም ከንቲባ አዳነች በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት ሃገራቸውን በሞያቸው እና በሚፈለግባቸው መስክ ሁሉ ሲያገለግሉ በኖሩት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈተ ህይወት የተሰማኝን ጥልቅ ሃዘን እየገለጽኩ፣ ለቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጅ ዘመዶቻቸዉ መጽናናትን እመኛለሁ ብለዋል ። ፈጣሪ ነብሳቸውን በአጸደ ገነት ያኑር ሲሉም መልእክት አስተላልፈዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ባህላዊ እሴቶችን ለመጪው ትውልድ ለማስተላለፍ የማጥናት፣ የመሰነድና የማስተዋወቅ ስራ እየተሰራ ነው January 14, 2025 የገንዘብ ሚኒስቴር የኢትዮጵያን የታክስ ህጎች የመተርጎምና የማደራጀት ስራውን አጠናቆ በድረ-ገጹ ተደራሽ አደረገ December 12, 2024 በ2025 የሴኡል ማራቶን በሁለቱም ፆታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ March 16, 2025