ከንቲባ አዳነች አቤቤ በፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ Post published:September 17, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 7/2017 ዓ.ም ከንቲባ አዳነች በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት ሃገራቸውን በሞያቸው እና በሚፈለግባቸው መስክ ሁሉ ሲያገለግሉ በኖሩት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈተ ህይወት የተሰማኝን ጥልቅ ሃዘን እየገለጽኩ፣ ለቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጅ ዘመዶቻቸዉ መጽናናትን እመኛለሁ ብለዋል ። ፈጣሪ ነብሳቸውን በአጸደ ገነት ያኑር ሲሉም መልእክት አስተላልፈዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የሀገሪቱን ፖሊስ ለማዘመን በርካታ ተግባራትን እያከናወነ ነው-ኮሚሸነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል March 22, 2025 የኢትዮጵያ የባህል ቡድን በብራዚል የተለያዩ ከተሞች የባህል ትዕይንት ሊያቀርብ ነው September 5, 2025 የፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሐውልት ስር የአበባ ጉንጉን አስቀመጡ December 23, 2024