ከንቲባ አዳነች አቤቤ በፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ Post published:September 17, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 7/2017 ዓ.ም ከንቲባ አዳነች በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት ሃገራቸውን በሞያቸው እና በሚፈለግባቸው መስክ ሁሉ ሲያገለግሉ በኖሩት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈተ ህይወት የተሰማኝን ጥልቅ ሃዘን እየገለጽኩ፣ ለቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጅ ዘመዶቻቸዉ መጽናናትን እመኛለሁ ብለዋል ። ፈጣሪ ነብሳቸውን በአጸደ ገነት ያኑር ሲሉም መልእክት አስተላልፈዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በአማራ ክልላዊ መንግሥት ኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን አስተዳደር መቀመጫ በሆነችው ከሚሴ በመገኘት የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጎበኙ November 15, 2025 አሊ አህመድ በኢትዮጵያ ያደረገውን ቆይታ አጠናቆ ወደ ኖርዊች ሲቲ መደበኛ ልምምድ ተመለሰ July 26, 2026 ቺሊ ኢትዮጵያን ከሁለትዮሽ ግንኙነት ባሻገር በአፍሪካ ለምታደርገው እንቅስቃሴ ቁልፍ አጋር ማድረግ እንደምትፈልግ ገለጸች November 8, 2024
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በአማራ ክልላዊ መንግሥት ኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን አስተዳደር መቀመጫ በሆነችው ከሚሴ በመገኘት የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጎበኙ November 15, 2025