ከንቲባ አዳነች አቤቤ በፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ Post published:September 17, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 7/2017 ዓ.ም ከንቲባ አዳነች በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት ሃገራቸውን በሞያቸው እና በሚፈለግባቸው መስክ ሁሉ ሲያገለግሉ በኖሩት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈተ ህይወት የተሰማኝን ጥልቅ ሃዘን እየገለጽኩ፣ ለቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጅ ዘመዶቻቸዉ መጽናናትን እመኛለሁ ብለዋል ። ፈጣሪ ነብሳቸውን በአጸደ ገነት ያኑር ሲሉም መልእክት አስተላልፈዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከዛሬ ከሰዓት በኋላ ጀምሮ የብልጽግና ፓርቲ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በሀገራዊ ቁልፍ ጉዳዮች እንዲሁም በፓርቲ ተኮር ጭብጦች ላይ ለመጪዎቹ ሁለት ቀናት መደበኛ ስብሰባውን ያካሂዳል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) April 25, 2025 ኢትዮጵያ በቅርብ አመታት ዉስጥ ያጋጠማትን የህልውና ፈተናዎች በህዝቦቿ የአንድነት ክንድ በፅናት ተሻግራ ዛሬ የራሷን ዕድል የመወሰን ብቃት እያስመከረች ትገኛለች ሲሉ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀስላሴ ገለጹ October 13, 2025 የውሃ አካል ዳርቻ አወሳሰን፣ ልማትና እንክብካቤ ረቂቅ አዋጅ ጸደቀ May 22, 2025
ከዛሬ ከሰዓት በኋላ ጀምሮ የብልጽግና ፓርቲ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በሀገራዊ ቁልፍ ጉዳዮች እንዲሁም በፓርቲ ተኮር ጭብጦች ላይ ለመጪዎቹ ሁለት ቀናት መደበኛ ስብሰባውን ያካሂዳል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) April 25, 2025
ኢትዮጵያ በቅርብ አመታት ዉስጥ ያጋጠማትን የህልውና ፈተናዎች በህዝቦቿ የአንድነት ክንድ በፅናት ተሻግራ ዛሬ የራሷን ዕድል የመወሰን ብቃት እያስመከረች ትገኛለች ሲሉ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀስላሴ ገለጹ October 13, 2025