የህክምና ተራ እየጠበቁ ያሉ የልብ ህሙማን ፈጣን ምላሽ እንዲያገኙ ከኸርት አታክ ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን ጋር ተቀናጅተን ለመስራት ተስማምተናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ Post published:September 17, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 7/2017 ዓ.ም ከንቲባ አዳነች በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት ሃገራቸውን በሞያቸው እና በሚፈለግባቸው መስክ ሁሉ ሲያገለግሉ በኖሩት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈተ ህይወት የተሰማኝን ጥልቅ ሃዘን እየገለጽኩ፣ ለቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጅ ዘመዶቻቸዉ መጽናናትን እመኛለሁ ብለዋል ። ፈጣሪ ነብሳቸውን በአጸደ ገነት ያኑር ሲሉም መልእክት አስተላልፈዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ብልፅግና ፓርቲ ሜጋ ፕሮጀክቶችን በመፈጸም ዕዳ ሳይሆን ምንዳ እናወርሳለን ብሎ የገባውን ቃል በተግባር እያረጋገጠ ነው- አብርሃም በላይ (ዶ/ር) December 27, 2024 28ኛው የኢትዮ-ጅቡቲ የድንበር አስተዳዳሪዎች እና ኮሚሽነሮች የጋራ ስብሰባ ተጀመረ November 7, 2024 ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ወደ ክልል ምክር ቤቶች መቀላቀል መጀመራቸው በዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ሂደት አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ነው June 23, 2026
ብልፅግና ፓርቲ ሜጋ ፕሮጀክቶችን በመፈጸም ዕዳ ሳይሆን ምንዳ እናወርሳለን ብሎ የገባውን ቃል በተግባር እያረጋገጠ ነው- አብርሃም በላይ (ዶ/ር) December 27, 2024