ከንቲባ አዳነች አቤቤ በፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ Post published:September 17, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 7/2017 ዓ.ም ከንቲባ አዳነች በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት ሃገራቸውን በሞያቸው እና በሚፈለግባቸው መስክ ሁሉ ሲያገለግሉ በኖሩት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈተ ህይወት የተሰማኝን ጥልቅ ሃዘን እየገለጽኩ፣ ለቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጅ ዘመዶቻቸዉ መጽናናትን እመኛለሁ ብለዋል ። ፈጣሪ ነብሳቸውን በአጸደ ገነት ያኑር ሲሉም መልእክት አስተላልፈዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ የምታዘጋጀው ሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባዔን የተመለከተ ውይይት ተካሄደ April 12, 2025 የኢትዮጵያን አየር ሃይል በሁሉም ረገድ በዘመናዊ መልኩ በመገንባት የሀገር አለኝታ የሆነ ጠንካራ ተቋም ማድረግ ተችሏል -ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ November 29, 2024 ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ ከሳዑዲ አረቢያ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ March 19, 2025
የኢትዮጵያን አየር ሃይል በሁሉም ረገድ በዘመናዊ መልኩ በመገንባት የሀገር አለኝታ የሆነ ጠንካራ ተቋም ማድረግ ተችሏል -ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ November 29, 2024