ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ Post published:September 17, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 7/2017 ዓ.ም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ህልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር በየነ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ሰላማዊ የትግል አስተዋጽኦ ማበርከታቸውን በማህበራዊ ትስሰር ገጻቸው ባሰፈሩት የሀዘን መግለጫ መልዕክት ገልጸዋል። በህልፈታቸው ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ተናግረዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአምራች ኢንዱስትሪውን የብልጽግና ተምሣሌት ለማድረግ የተያዙ ውጥኖች ውጤት እያስመዘገቡ ነው – የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር April 2, 2025 ፓርቲው ሕብረተሰቡን በማስተባበር የሕዝብ ጥያቄዎችን እየመለሰ ነው- አቶ አወሉ አብዲ February 24, 2025 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰባተኛውን ሀገራዊ ምርጫ በቴክኖሎጂ የታገዘ ለማድረግ ዘርፍ ብዙ ተግባራት እያከናወነ እንደሚገኝ ገለጸ June 9, 2025