ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቶዮ ሶላር ኢነርጂ ምዕራፍ ሁለትን፣ የኦሪጂን እና የሉሚንቴክ የሶላር ፋብሪካዎችን እና የኤች.ዜድ ጋዝ ማምረቻ ፋብሪካን መረቁ
አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ Post published:September 17, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 7/2017 ዓ.ም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ህልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር በየነ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ሰላማዊ የትግል አስተዋጽኦ ማበርከታቸውን በማህበራዊ ትስሰር ገጻቸው ባሰፈሩት የሀዘን መግለጫ መልዕክት ገልጸዋል። በህልፈታቸው ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ተናግረዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like “ፋይዳ ለኢትዮጵያ ” 5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ሊካሄድ ነው May 6, 2025 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ April 18, 2025 መንግስት የዘላቂ ልማት ግቦችን ለማሳካት ከዓለም አቀፍ የልማት አጋሮች ጋር ያለውን ትብብር ያጠናክራል October 27, 2025