ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ Post published:September 17, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 7/2017 ዓ.ም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ህልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር በየነ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ሰላማዊ የትግል አስተዋጽኦ ማበርከታቸውን በማህበራዊ ትስሰር ገጻቸው ባሰፈሩት የሀዘን መግለጫ መልዕክት ገልጸዋል። በህልፈታቸው ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ተናግረዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጠንካራ ፌደራላዊ ሥርዓት ለመገንባት የብሄር ብሄረሰቦችን መብት ማክበር እና ማስከበር እንዲሁም ለሃገራዊ አንድነትና ጥቅም በጋራ መቆም ያስፈልጋል December 5, 2025 ከሚሰራበት ድርጅት ውስጥ ተሽከርካሪ በመሰወርና አካሉ እንዲበተን ያደረገ ተጠርጣሪ ከነግብረ አበሮቹ በቁጥጥር ስር ዋለ June 24, 2026 በስንዴ ምርትማነት ላይ የተከተልነው ስትራቴጂያዊ አካሄድ ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) November 5, 2024
ጠንካራ ፌደራላዊ ሥርዓት ለመገንባት የብሄር ብሄረሰቦችን መብት ማክበር እና ማስከበር እንዲሁም ለሃገራዊ አንድነትና ጥቅም በጋራ መቆም ያስፈልጋል December 5, 2025