ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ አስክሬን ሽኝት እየተደረገ ነው Post published:September 19, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 9/2017 ዓ.ም የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ የአስከሬን ሽኝት መርሃ ግብር በሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል በሽኝት መርሃ ግብሩ ላይ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ/ር )ን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ወዳጅ ዘመዶች እና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል። በሰብስቤ ባዩ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የጥቁር ህዝቦች የነፃነት ቀንዲል እና የሰው ልጅ የፅናት ምልክት ለሆነው ለ129ኛ የዐድዋ ድል በዓል እንኳን በሰላም አደረሳችሁ – አደም ፋራህ March 2, 2025 ከህጋዊ የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር ሥርዓቱ ውጭ ሪፎርሙን ለማደናቀፍ በሚሞክሩ አካላት ላይ እርምጃ ይወሰዳል – የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ November 14, 2024 በኦሮሚያ ክልል ሲካሄድ የቆየው የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ተጠናቀቀ December 24, 2024
የጥቁር ህዝቦች የነፃነት ቀንዲል እና የሰው ልጅ የፅናት ምልክት ለሆነው ለ129ኛ የዐድዋ ድል በዓል እንኳን በሰላም አደረሳችሁ – አደም ፋራህ March 2, 2025
ከህጋዊ የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር ሥርዓቱ ውጭ ሪፎርሙን ለማደናቀፍ በሚሞክሩ አካላት ላይ እርምጃ ይወሰዳል – የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ November 14, 2024