ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ አስክሬን ሽኝት እየተደረገ ነው Post published:September 19, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 9/2017 ዓ.ም የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ የአስከሬን ሽኝት መርሃ ግብር በሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል በሽኝት መርሃ ግብሩ ላይ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ/ር )ን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ወዳጅ ዘመዶች እና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል። በሰብስቤ ባዩ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሀገራዊ ምክክሩ ሂደት ስኬታማ እንዲሆን ዜጎች በቅንነትና በሃላፊነት ስሜት ሊሳተፉ እንደሚገባ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ገለጹ July 1, 2026 አድማስ ተሻጋሪው የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መሪነት April 23, 2026 በኢትዮጵያ እና በአዘርባጃን መካከል ያለው የሁለትዮሽ ትብብር እና ግንኙነት እያደገ መጥቷል-አቶ ተስፋዬ ዳባ September 30, 2024