ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ አስክሬን ሽኝት እየተደረገ ነው Post published:September 19, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 9/2017 ዓ.ም የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ የአስከሬን ሽኝት መርሃ ግብር በሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል በሽኝት መርሃ ግብሩ ላይ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ/ር )ን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ወዳጅ ዘመዶች እና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል። በሰብስቤ ባዩ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሻንሀይ ላውንች ዲዛይን አውቶሞቲቭ ኩባንያ በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በማምረት ላይ መሰማራት እንደሚፈልግ ገለጸ April 2, 2025 የ358 ሰነዶችን ትክክለኛነት ለማረጋገጥ ባካሄደው ምርመራ 73 በመቶ ሀሰተኛ መሆናቸውን ማረጋገጡን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ February 20, 2025 በበጀት ዓመቱ ሠባት ወራት በወጪ ንግድ ዘርፍ የላቀ አፈፃፀም ተገኝቷል- ንግድና ቀጣናዊ ትስሰር ሚኒስቴር February 22, 2025
የ358 ሰነዶችን ትክክለኛነት ለማረጋገጥ ባካሄደው ምርመራ 73 በመቶ ሀሰተኛ መሆናቸውን ማረጋገጡን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ February 20, 2025