በተፈጥሮ ጋዝ የሚሰሩ ማናቸውም አይነት የደረቅ እና የፈሳሽ ጭነት ተሽከርካሪዎች እና የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ከጉምሩክ ቀረጥ ነጻ ሆነው ወደ ሀገር እንዲገቡ ተፈቀደ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሶስተኛ ሳምንት መርሃ ግብር ዛሬም ይካሄዳል Post published:October 1, 2024 Post category:ስፖርት AMN-መስከረም 21/2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሶስተኛ ሳምንት መርሃ ግብር ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ይካሄዳሉ ፋሲል ከነማ ከስሑል ሽሬ ከቀኑ 10 ሰዓት ይጫወታሉ። ከምሽቱ 1 ሰዓት ደግሞ ባህር ዳር ከተማ ከሀዲያ ሆሳዕና ሁለቱም ጨዋታዎች በድሬዳዋ ስታዲየም እንደሚደረጉ ሊጉ ካወጣው መርሀ ግብር ለማወቅ ተችሏል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች ከሽልማት ምን ያህል ገንዘብ ያገኛሉ? May 27, 2025 ወልቂጤ ከተማ ከኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተሰረዘ September 30, 2024 የፈረንጆቹ 2025 የላውረስ ሽልማት እጩዎች ይፋ ሆኑ March 4, 2025