የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሶስተኛ ሳምንት መርሃ ግብር ዛሬም ይካሄዳል Post published:October 1, 2024 Post category:ስፖርት AMN-መስከረም 21/2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሶስተኛ ሳምንት መርሃ ግብር ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ይካሄዳሉ ፋሲል ከነማ ከስሑል ሽሬ ከቀኑ 10 ሰዓት ይጫወታሉ። ከምሽቱ 1 ሰዓት ደግሞ ባህር ዳር ከተማ ከሀዲያ ሆሳዕና ሁለቱም ጨዋታዎች በድሬዳዋ ስታዲየም እንደሚደረጉ ሊጉ ካወጣው መርሀ ግብር ለማወቅ ተችሏል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ላለፉት 5 ቀናት ሲካሄድ የቆየው 2ኛው የጆርካ አዲስ አበባ አትሌቲክስ ውድድር ፍጻሜውን አገኘ March 16, 2025 እሁድ በሚደረገው የቦስተን ማራቶን የኢትዮጵያና ኬንያውያን አትሌቶች ፍጥጫ ይጠበቃል፡፡ April 18, 2025 የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት መደረግ ይጀምራሉ March 4, 2025