የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሶስተኛ ሳምንት መርሃ ግብር ዛሬም ይካሄዳል Post published:October 1, 2024 Post category:ስፖርት AMN-መስከረም 21/2017 ዓ.ም በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሶስተኛ ሳምንት መርሃ ግብር ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ይካሄዳሉ ፋሲል ከነማ ከስሑል ሽሬ ከቀኑ 10 ሰዓት ይጫወታሉ። ከምሽቱ 1 ሰዓት ደግሞ ባህር ዳር ከተማ ከሀዲያ ሆሳዕና ሁለቱም ጨዋታዎች በድሬዳዋ ስታዲየም እንደሚደረጉ ሊጉ ካወጣው መርሀ ግብር ለማወቅ ተችሏል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የከተማችን ነዋሪ በአካልና በአዕምሮ የዳበረ እንዲሆን ማህበረሰብ አቀፍ ስፖርትን ባህል ማድረግ ያስፈልጋል-ከንቲባ አዳነች አቤቤ December 16, 2024 የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እና የ5 ኪሎ ሜትር ውድድር በእቴጌ መነን ትምህርት ቤት ተካሔደ March 6, 2025 ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በግራንድ ሰላም ትራክ ውድድር አሸንፏል April 7, 2025