አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የአትሌት ትዕግስት አሰፋ የማራቶን ሰዓት በጊነስ ወርልድ ተመዘገበ Post published:October 3, 2024 Post category:ስፖርት AMN- መስከረም 23/2017 ዓ.ም አትሌት ትዕግስት አሰፋ በበርሊን ማራቶን ያስመዘገበችው ሰዓት በዓለም ዓቀፉ የድንቃድንቅ መዝገብ በጊነስ ወርልድ ላይ ሰፍሯል። አትሌት ትዕግስት አሰፋ በበርሊን የሴቶች ማራቶን 2 ሰዓት ከ11 ደቂቃ 53 ሰከንድ በመግባት አዲስ ክብረ ወሰን ማስመዝገቧን ከአትሌቲክስ ፌደሬሽን የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በአዲስ አበባ ከተማ በስፓርቱ ዘርፍ የተከናወኑ በርካታ የልማት ስራዎች ትላልቅ ዓለም አቀፍ የስፖርት ኩነቶችን ወደ ኢትዮጵያ ለማምጣት አግዟል April 17, 2026 በውድድር ዓመቱ 133 ግቦችን ተጋጣሚ ላይ ያስቆጠረው ባርሴሎና March 17, 2025 የ5ኛ ዙር የኤፍኤ ካፕ የመጨረሻ ጨዋታ ዛሬ ምሽት ይደረጋል March 3, 2025
በአዲስ አበባ ከተማ በስፓርቱ ዘርፍ የተከናወኑ በርካታ የልማት ስራዎች ትላልቅ ዓለም አቀፍ የስፖርት ኩነቶችን ወደ ኢትዮጵያ ለማምጣት አግዟል April 17, 2026