የአፍሪካ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኮንፈረንስ ዛሬ በአዲስ አበባ ይካሄዳል Post published:October 8, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN-መስከረም 28/2017 ዓ.ም የአፍሪካ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኮንፈረንስ ዛሬ በአዲስ አበባ ዓድዋ ድል መታሰቢያ ይካሄዳል፡፡ በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት የሚካሄደዉ 3ተኛው ዙር ፓን አፍሪኮን ኤ.አይ 2024 “አፍሪካን በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማላቅ” በሚል መሪ ቃል ነው የሚካሄደው፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በኦሮሚያ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ተጀመረ December 16, 2024 የጉምሩክ ኮሚሽን አገልግሎት አሰጣጡን ለማዘመን እና የህግ ተገዥነትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ የተለያዩ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ተግባራዊ እያደረገ ነው፡-ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ January 24, 2025 በግማሽ ዓመቱ ከ 3 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር በላይ የዋጋ ግምት ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች በቁጥጥር ሥር ውለዋል January 26, 2025
የጉምሩክ ኮሚሽን አገልግሎት አሰጣጡን ለማዘመን እና የህግ ተገዥነትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ የተለያዩ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ተግባራዊ እያደረገ ነው፡-ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ January 24, 2025