የአፍሪካ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኮንፈረንስ ዛሬ በአዲስ አበባ ይካሄዳል Post published:October 8, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN-መስከረም 28/2017 ዓ.ም የአፍሪካ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኮንፈረንስ ዛሬ በአዲስ አበባ ዓድዋ ድል መታሰቢያ ይካሄዳል፡፡ በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት የሚካሄደዉ 3ተኛው ዙር ፓን አፍሪኮን ኤ.አይ 2024 “አፍሪካን በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማላቅ” በሚል መሪ ቃል ነው የሚካሄደው፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው አማካኝነት ለውጭ ባለሀብት ክፍት በሆኑ የንግድና የኢንቨስትመንት ዘርፎች የቻይና ባለሀብቶች ከምንጊዜው በበለጠ ሁኔታ እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ April 24, 2025 ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር) ለሹዋሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ April 5, 2025 አምራች ኢንዱስትሪዎች ለሚያጋጥማቸው ችግር ተግባራዊ ምላሽ በመስጠት ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ September 19, 2025
በማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው አማካኝነት ለውጭ ባለሀብት ክፍት በሆኑ የንግድና የኢንቨስትመንት ዘርፎች የቻይና ባለሀብቶች ከምንጊዜው በበለጠ ሁኔታ እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ April 24, 2025