የአፍሪካ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኮንፈረንስ ዛሬ በአዲስ አበባ ይካሄዳል Post published:October 8, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN-መስከረም 28/2017 ዓ.ም የአፍሪካ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኮንፈረንስ ዛሬ በአዲስ አበባ ዓድዋ ድል መታሰቢያ ይካሄዳል፡፡ በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት የሚካሄደዉ 3ተኛው ዙር ፓን አፍሪኮን ኤ.አይ 2024 “አፍሪካን በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማላቅ” በሚል መሪ ቃል ነው የሚካሄደው፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከሽኩቻ ወደ ጋራ ራዕይ – ኢትዮጵያ በምክክር July 14, 2026 ከተፈጥሮ የታረቀችው አዲስ አበባ July 28, 2026 “የአህጉሩን የቡና አቅም የሚያሳድጉ ምርምሮችንና ትብብሮችን የሚያጠናክሩ ውሳኔዎችን አሳልፈናል” – አቶ ተመስገን ጥሩነህ February 22, 2025