በከተማችን በቀን 60 ሺህ ሜትር ኪዮብ ንፁህ የመጠጥ ውሃ የሚያመርት እና በቀን 20 ሺህ ሜትር ኪዮብ ፍሳሽ የሚያጣራ የኮዬ ፍሳሽ ዘመናዊ ማጣሪያ ጣቢያ ፕሮጀክቶችን አስመርቀን አገልግሎት አስጀምረናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
የኢትዮጵያ አየር መንገዱ ወደ አማን ከተማ ተጨማሪ 3 በረራዎችን እንደሚያደርግ አስታወቀ Post published:October 9, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 29/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አማን ከተማ ተጨማሪ ሶስት በረራዎችን እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡ ከፊታችን ጥቅምት 25 /2017 ዓ.ም ጀምሮ የሚያደርገው በረራ በየሳምንቱ ሰኞ፣ ረቡዕ እና ዓርብ ቀናት የሚከናወኑ መሆኑን አየር መንገዱ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ያወጣው መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር የተፈጥሮ ስነ-ምህዳራችንን በማስተካከልና በማልማት ኢትዮጵያን አረንጓዴ ምድር እያደረጋት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ August 14, 2026 የባህር በር ባለቤትነት ለኢትዮጵያ ህልውና እና ለቀጠናው ሰላም ወሳኝ ነው April 19, 2026 አቶ አደም ፋራህ የከተራ እና የጥምቀት በዓልን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ January 18, 2025
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር የተፈጥሮ ስነ-ምህዳራችንን በማስተካከልና በማልማት ኢትዮጵያን አረንጓዴ ምድር እያደረጋት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ August 14, 2026