የኢትዮጵያ አየር መንገዱ ወደ አማን ከተማ ተጨማሪ 3 በረራዎችን እንደሚያደርግ አስታወቀ Post published:October 9, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 29/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አማን ከተማ ተጨማሪ ሶስት በረራዎችን እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡ ከፊታችን ጥቅምት 25 /2017 ዓ.ም ጀምሮ የሚያደርገው በረራ በየሳምንቱ ሰኞ፣ ረቡዕ እና ዓርብ ቀናት የሚከናወኑ መሆኑን አየር መንገዱ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ያወጣው መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ብልፅግና ፓርቲ ሜጋ ፕሮጀክቶችን በመፈጸም ዕዳ ሳይሆን ምንዳ እናወርሳለን ብሎ የገባውን ቃል በተግባር እያረጋገጠ ነው- አብርሃም በላይ (ዶ/ር) December 27, 2024 በለውጡ ዓመታት የንግድ ሥርዓቱን በማቀላጠፍና አቅርቦትን በማሳደግ የዋጋ ግሽበት ምጣኔን ማሻሻል ተችሏል – ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) April 1, 2025 የኢትዮጵያና የሶማሊያ የደኅንነት ተቋማት የአንካራው ስምምነት ተፈጻሚ እንዳይሆን እንቅፋት የሚፈጥሩ አካላትን ተፅዕኖ ለመከላከል ምክክር አደረጉ December 24, 2024
ብልፅግና ፓርቲ ሜጋ ፕሮጀክቶችን በመፈጸም ዕዳ ሳይሆን ምንዳ እናወርሳለን ብሎ የገባውን ቃል በተግባር እያረጋገጠ ነው- አብርሃም በላይ (ዶ/ር) December 27, 2024
በለውጡ ዓመታት የንግድ ሥርዓቱን በማቀላጠፍና አቅርቦትን በማሳደግ የዋጋ ግሽበት ምጣኔን ማሻሻል ተችሏል – ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) April 1, 2025
የኢትዮጵያና የሶማሊያ የደኅንነት ተቋማት የአንካራው ስምምነት ተፈጻሚ እንዳይሆን እንቅፋት የሚፈጥሩ አካላትን ተፅዕኖ ለመከላከል ምክክር አደረጉ December 24, 2024