የኢትዮጵያ አየር መንገዱ ወደ አማን ከተማ ተጨማሪ 3 በረራዎችን እንደሚያደርግ አስታወቀ Post published:October 9, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 29/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አማን ከተማ ተጨማሪ ሶስት በረራዎችን እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡ ከፊታችን ጥቅምት 25 /2017 ዓ.ም ጀምሮ የሚያደርገው በረራ በየሳምንቱ ሰኞ፣ ረቡዕ እና ዓርብ ቀናት የሚከናወኑ መሆኑን አየር መንገዱ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ያወጣው መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የስንዴ ልማት ክንውን የምግብ ዋስትናን በማረጋገጥ የኢንደስትሪ ግብዓትን በማስፋት ረገድ ትልቅ ሚና በመጫወት ላይ ይገኛል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ November 9, 2024 ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ባህላቸውንና ታሪካቸውን ለተተኪ ትውልድ የሚያስተላልፉበት አትላስ/ፕሮፋይል/ ጥናት ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሠራ ተገለጸ October 7, 2024 ባለፉት ስድስት ወራት በፈታኝ ሁኔታ ውስጥ አመርቂ ዲፕሎማሲያዊ ስኬቶች ተመዝግበዋል January 16, 2025
የስንዴ ልማት ክንውን የምግብ ዋስትናን በማረጋገጥ የኢንደስትሪ ግብዓትን በማስፋት ረገድ ትልቅ ሚና በመጫወት ላይ ይገኛል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ November 9, 2024
ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ባህላቸውንና ታሪካቸውን ለተተኪ ትውልድ የሚያስተላልፉበት አትላስ/ፕሮፋይል/ ጥናት ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሠራ ተገለጸ October 7, 2024