አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገዱ ወደ አማን ከተማ ተጨማሪ 3 በረራዎችን እንደሚያደርግ አስታወቀ Post published:October 9, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 29/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አማን ከተማ ተጨማሪ ሶስት በረራዎችን እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡ ከፊታችን ጥቅምት 25 /2017 ዓ.ም ጀምሮ የሚያደርገው በረራ በየሳምንቱ ሰኞ፣ ረቡዕ እና ዓርብ ቀናት የሚከናወኑ መሆኑን አየር መንገዱ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ያወጣው መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like 72ኛዉን የቦረና አባ ገዳ ባሊ ርክክብን በማስመልከት የተካሄደው የብስክሌት ውድድር ተጠናቀቀ March 7, 2025 የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት አካሄድ ከታዛቢነት ወደ አጀንዳ ተላሚነት መሸጋገሩን የኢፌድሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ተናገሩ October 6, 2025 የዓለም ዓይኖች አዲስ አበባ አበባ ላይ ናቸዉ ! May 7, 2026