የኢትዮጵያ አየር መንገዱ ወደ አማን ከተማ ተጨማሪ 3 በረራዎችን እንደሚያደርግ አስታወቀ Post published:October 9, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 29/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አማን ከተማ ተጨማሪ ሶስት በረራዎችን እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡ ከፊታችን ጥቅምት 25 /2017 ዓ.ም ጀምሮ የሚያደርገው በረራ በየሳምንቱ ሰኞ፣ ረቡዕ እና ዓርብ ቀናት የሚከናወኑ መሆኑን አየር መንገዱ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ያወጣው መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like 3 ሺህ አርሶ አደሮችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የሆርቲካልቸር ምርታማነትን መጨመር የሚያስችል የጋራ ስምምነት ተደረገ December 18, 2024 የ2017 ዓ.ም የጥምቀት በአል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊትቤተክርስቲያን እየተከበረ ይገኛል January 19, 2025 ጠንካራ ሀገረ መንግስትን ለመገንባት በሚደረገው ጥረት የሲቪል ማህበራት ድርሻ የጎላ መሆኑ ተጠቆመ June 1, 2025