የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ነው Post published:October 10, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 30/2017 ዓ.ም የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ሲያሰለጥናቸው የቆዩ መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ይገኛል። በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤልን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች መገኘታቸውን ከመከላከያ ሠራዊት የተገኘው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ዛሬ በይፋ የሚመረቀው የአዲስ አለምአቀፍ የኮንቬንሽን ማዕከል:- March 2, 2025 የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በኢትዮጵያ ህብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲጎለብትና ስር እንዲሰድ አስችሏል- አፈ ጉባኤ ቡዜና አልከድር November 27, 2024 በአነፍናፊ ውሻ የታገዙ ህገ ወጥ የዱር እንስሳት ውጤቶችን ዝውውር ለመከላከል የሚያስችል የቁጥጥር ማዕከል ሥራ ጀመረ October 11, 2024
የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በኢትዮጵያ ህብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲጎለብትና ስር እንዲሰድ አስችሏል- አፈ ጉባኤ ቡዜና አልከድር November 27, 2024