የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ነው Post published:October 10, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 30/2017 ዓ.ም የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ሲያሰለጥናቸው የቆዩ መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ይገኛል። በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤልን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች መገኘታቸውን ከመከላከያ ሠራዊት የተገኘው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ክፍለጦሩ በወሰደው እርምጃ 10 ፅንፈኞች ሲደመሰሱ በርካታ መሳሪያ በቁጥጥር ስር ዉሏል October 1, 2024 ዛሬ በአማራ ክልል የተደረገው ሰላማዊ ሰልፍ በቀጣይ ለሚደረገው ሰላማዊ እንቅስቃሴ ጉልበት የሚፈጥር ነው ፡- ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ December 19, 2024 የኮሪደር ልማቱ ከተማዋን ከማስዋብ ባለፈ ለአረንጓዴ ልማት ትኩረት የሰጠ፣ የህዝብን ጥያቄ በአፋጣኝ የመመለስ ባህልን እያጎለበተ የመጣ ተግባር ነው፦አቶ ሞገስ ባልቻ December 16, 2024
ዛሬ በአማራ ክልል የተደረገው ሰላማዊ ሰልፍ በቀጣይ ለሚደረገው ሰላማዊ እንቅስቃሴ ጉልበት የሚፈጥር ነው ፡- ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ December 19, 2024
የኮሪደር ልማቱ ከተማዋን ከማስዋብ ባለፈ ለአረንጓዴ ልማት ትኩረት የሰጠ፣ የህዝብን ጥያቄ በአፋጣኝ የመመለስ ባህልን እያጎለበተ የመጣ ተግባር ነው፦አቶ ሞገስ ባልቻ December 16, 2024