የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ነው Post published:October 10, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 30/2017 ዓ.ም የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ሲያሰለጥናቸው የቆዩ መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ይገኛል። በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤልን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች መገኘታቸውን ከመከላከያ ሠራዊት የተገኘው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ መጀመር የፋይናንስ ስርዓቱን የሚያሻሻልና አካታች ኢኮኖሚ ለመገንባት የሚያግዝ ነው:- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) January 10, 2025 በመንግስት በኩል ለሰላም፣ ለውይይትና ድርድር የምትጠልቅ ጀምበር እንደሌለች ደጋግመን ማረጋገጥ እንወዳለን-አቶ አደም ፋራህ December 19, 2024 ለአየር ንብረት ለውጥ የኢትዮጵያ ተምሳሌታዊ ምላሽ September 11, 2025
የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ መጀመር የፋይናንስ ስርዓቱን የሚያሻሻልና አካታች ኢኮኖሚ ለመገንባት የሚያግዝ ነው:- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) January 10, 2025