የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ነው Post published:October 10, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 30/2017 ዓ.ም የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ሲያሰለጥናቸው የቆዩ መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ይገኛል። በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤልን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች መገኘታቸውን ከመከላከያ ሠራዊት የተገኘው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሰራተኞች አመታዊ የሥራ አፈፃፀም እና የ2018 በጀት ዓመት እቅድ ውይይት አድርገዋል July 21, 2025 አራተኛው የኢትዮ-ኡጋንዳ የሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ በባለሙያዎች ደረጃ መካሄድ ጀመረ April 4, 2025 የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸኃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር ስለ አፍሪካ ምን አሉ? February 16, 2025
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸኃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ በ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር ስለ አፍሪካ ምን አሉ? February 16, 2025