የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ነው Post published:October 10, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 30/2017 ዓ.ም የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ሲያሰለጥናቸው የቆዩ መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ይገኛል። በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤልን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች መገኘታቸውን ከመከላከያ ሠራዊት የተገኘው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ ያካሂዳል October 29, 2024 72ኛው የቦረና ኦሮሞ የገዳ ስልጣን (ባሊ) ርክክብ ስነ ስርዓት በማስመልከት የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው January 24, 2025 ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ በመግዣና በመሸጫ መካከል ያለው ልዩነት ከ2 በመቶ መብለጥ እንደሌለበት አሳሰበ October 15, 2024