የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ነው Post published:October 10, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 30/2017 ዓ.ም የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ሲያሰለጥናቸው የቆዩ መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ይገኛል። በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤልን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች መገኘታቸውን ከመከላከያ ሠራዊት የተገኘው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ቃልን በተግባር መፈጸም የብልጽግና ተጨባጭ መለያዎቹ ናቸው – አቶ አደም ፋራህ December 2, 2024 ባለፉት ዘጠኝ ወራት 1.5 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር ገቢ ተገኝቷል -የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን April 15, 2025 40 ቢሊዮን ችግኝ መትከል ማለት ቢያንስ 40 ቢሊዮን ዶላር ለልጆቻችን ኢንቨስት ማድረግ ማለት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) August 23, 2024
40 ቢሊዮን ችግኝ መትከል ማለት ቢያንስ 40 ቢሊዮን ዶላር ለልጆቻችን ኢንቨስት ማድረግ ማለት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) August 23, 2024