የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ነው Post published:October 10, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 30/2017 ዓ.ም የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ሲያሰለጥናቸው የቆዩ መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ይገኛል። በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤልን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች መገኘታቸውን ከመከላከያ ሠራዊት የተገኘው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የዓድዋ ድል በኅብረብሔራዊ አንድነት የተገኘ ታላቅ ፍሬ፣ በኢትዮጵያዊነት ወኔ የተቀዳጁት ክቡር አክሊልና ለብሔራዊ ትርክት መሠረት የጣለ የአብሮነት መንፈስ ነው- አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር March 1, 2025 ኢትዮጵያ ማከናወኗን ቀጥላለች! July 4, 2026 በአቶ ሙስጠፌ መሃመድ የተመራ የሶማሌ ክልል ልዑካን ቡድን ሠመራ ገባ March 18, 2025
የዓድዋ ድል በኅብረብሔራዊ አንድነት የተገኘ ታላቅ ፍሬ፣ በኢትዮጵያዊነት ወኔ የተቀዳጁት ክቡር አክሊልና ለብሔራዊ ትርክት መሠረት የጣለ የአብሮነት መንፈስ ነው- አፈጉባኤ አገኘሁ ተሻገር March 1, 2025