ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀሥላሴ ከአውሮፓ ኅብረት ዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ Post published:October 15, 2024 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 5/2017 ዓ.ም የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀሥላሴ ከአውሮፓ ኅብረት ዓለም አቀፍ የትብብር ኮሚሽነር ጁታ ኡርፒላይነን ጋር መወያየታቸውን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡ ውይይታቸው የሁለትዮሽ ሀገራዊ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንደነበር ፕሬዝደንቱ ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “መዳረሻዎን ኢትዮጵያ ያድርጉ፤ ቆይታዎን ያራዝሙ” ሲሉ መልዕክት አስተላለፉ May 6, 2025 አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ለብልፅግና ፓርቲ 2ኛ ጠቅላላ ጉባዔ መሳካት ላበረከተው አስተዋፅዖ ዕውቅና ተሰጠው March 16, 2025 የሸገር ከተማን የመሬት ሀብት በአግባቡ ማስተዳደር የሚያስችል የልየታና ምዝገባ ስራ ተከናውኗል – የሸገር ከተማ አስተዳደር January 28, 2025