ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀሥላሴ ከአውሮፓ ኅብረት ዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ Post published:October 15, 2024 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 5/2017 ዓ.ም የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀሥላሴ ከአውሮፓ ኅብረት ዓለም አቀፍ የትብብር ኮሚሽነር ጁታ ኡርፒላይነን ጋር መወያየታቸውን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡ ውይይታቸው የሁለትዮሽ ሀገራዊ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንደነበር ፕሬዝደንቱ ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በለውጡ 7 ዓመታት ብዙ ተግዳሮቶች የታለፉበት እና በርካታ ስኬቶች የተመዘገቡበት ነው- ከንቲባ አዳነች አቤቤ April 4, 2025 በልምድ እና በውርስ የተገኙ እውቀቶችን መጠበቅና እውቅና መስጠት ለኢኮኖሚ ዕድገት ትልቅ አስተዋጽዖ ያበረክታል- ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል September 30, 2024 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በፓሪስ የሚገኘውን የኖትረዳም ካቴድራልን ጎበኙ May 25, 2025
በልምድ እና በውርስ የተገኙ እውቀቶችን መጠበቅና እውቅና መስጠት ለኢኮኖሚ ዕድገት ትልቅ አስተዋጽዖ ያበረክታል- ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል September 30, 2024