ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀሥላሴ ከአውሮፓ ኅብረት ዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ Post published:October 15, 2024 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 5/2017 ዓ.ም የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀሥላሴ ከአውሮፓ ኅብረት ዓለም አቀፍ የትብብር ኮሚሽነር ጁታ ኡርፒላይነን ጋር መወያየታቸውን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡ ውይይታቸው የሁለትዮሽ ሀገራዊ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንደነበር ፕሬዝደንቱ ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጣና ነሽ ጀልባ ወደ ሀገር ቤት ጉዞ ጀመረች April 8, 2025 ለኦሮሚያ አዳሪ ትምህርት ቤት አዳማ ቅርንጫፍ ከ33 ሚሊየን ብር በላይ የሚሆን ድጋፍ ተደረገ May 1, 2025 ኢትዮጵያ በአገር ውስጥም ሆነ በቀጣናው ዘላቂ ሰላም ለማስፈን ለምታደርገው ጥረት ተመድ ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋገጠ February 18, 2025