ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀሥላሴ ከአውሮፓ ኅብረት ዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ Post published:October 15, 2024 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 5/2017 ዓ.ም የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታየ አፅቀሥላሴ ከአውሮፓ ኅብረት ዓለም አቀፍ የትብብር ኮሚሽነር ጁታ ኡርፒላይነን ጋር መወያየታቸውን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡ ውይይታቸው የሁለትዮሽ ሀገራዊ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ እንደነበር ፕሬዝደንቱ ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ችግርና ፈተናዎችን ወደ ዕድል በመለወጥ ካስቀመጥነው ጊዜ ቀድመን ብልፅግናን እናረጋግጣለን፡- አቶ ጌታሁን አብዲሳ January 30, 2025 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) GAVI ከተባለው የክትባት ድጋፍ ከሚያደርግ ዓለም ዓቀፍ ተቋም ዋና ስራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ February 15, 2025 የኢሬቻ በዓልን ለዓለም ቅርስነት September 24, 2024
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) GAVI ከተባለው የክትባት ድጋፍ ከሚያደርግ ዓለም ዓቀፍ ተቋም ዋና ስራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ February 15, 2025