ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው እለት የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ Post published:October 18, 2024 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 08/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው እለት የተለያዩ ሹመቶች መስጠታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ። በዚሁ መሠረት፦ 1. ዶ/ር ጌዲዮን ጥሞቲዮስ፦ የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር ሚንስትር 2. ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ፦ የቱርዝም ሚንስቴር ሚንስትር 3. ወ/ሮ ሃና አርአያስላሴ፦ የፍትህ ሚንስቴር ሚንስትር በመሆን ተሹመዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የመደመር መንግስት መጽሃፍ ለአፍሪካ መንግስታት ጭምር ፈር ቀዳጅ እንደሚሆን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ August 20, 2025 የህዳሴ ግድብ ሊመረቅ መቃረቡን ተከትሎ በግብጽ የሚቀርቡ ሀሰተኛ ውንጀላዎች እና የተዛቡ መረጃዎችን ከመመከት ረገድ ዳያስፖራዉ ጉልህ አስተዋፅኦ በማበርከት ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ August 17, 2025 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጋምቤላ ክልል የተገነባውን ኢትኖ ማይኒንግ የወርቅ ፋብሪካ መረቁ November 20, 2024
የህዳሴ ግድብ ሊመረቅ መቃረቡን ተከትሎ በግብጽ የሚቀርቡ ሀሰተኛ ውንጀላዎች እና የተዛቡ መረጃዎችን ከመመከት ረገድ ዳያስፖራዉ ጉልህ አስተዋፅኦ በማበርከት ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ August 17, 2025