አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሳምንት 3 ቀናት ወደ ሞንሮቪያ ለመብረር መዘጋጀቱን አስታወቀ Post published:October 23, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN-ጥቅምት 13/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሳምንት 3 ቀናት ወደ ሞንሮቪያ ለመብረር መዘጋጀቱን አስታውቋል። አየር መንገዱ ከሕዳር 21 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሳምንት ሦስት ቀናት ወደ ላይቤሪያ ሞንሮቪያ የሚያደርገውን የመንገደኞች የበረራ አገልግሎት እንደሚጀምር በማኀበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያ ምርቶች በአለም አቀፍ ደረጃ በጥራትም ሆነ በዋጋ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ተቋማት የእሴት ሰንሰለት መዘርጋትና በትብብር መስራት ይጠበቅባቸዋል December 21, 2025 ብሔራዊ መግባባትን ለማጎልበት የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ -ተስፋዬ ቤልጂጌ(ዶ/ር) February 10, 2025 ኢትዮጵያውያን ታላቁን የአፍሪካ ግድብ ያለምንም የውጭ እርዳታ እውን በማድረግ ታሪክ ሰርተዋል ሲል ጋናዊው ዩቱበር ዎዴ ማያ ገለጸ November 17, 2025
የኢትዮጵያ ምርቶች በአለም አቀፍ ደረጃ በጥራትም ሆነ በዋጋ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ተቋማት የእሴት ሰንሰለት መዘርጋትና በትብብር መስራት ይጠበቅባቸዋል December 21, 2025