የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሳምንት 3 ቀናት ወደ ሞንሮቪያ ለመብረር መዘጋጀቱን አስታወቀ Post published:October 23, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN-ጥቅምት 13/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሳምንት 3 ቀናት ወደ ሞንሮቪያ ለመብረር መዘጋጀቱን አስታውቋል። አየር መንገዱ ከሕዳር 21 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሳምንት ሦስት ቀናት ወደ ላይቤሪያ ሞንሮቪያ የሚያደርገውን የመንገደኞች የበረራ አገልግሎት እንደሚጀምር በማኀበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የእንስሳት ጤና እና ደህንነት ረቂቅ አዋጅ ፀደቀ April 29, 2025 የአዲስ አበባ ኮሪደርና የወንዝ ዳር ልማት ስራዎች እድገት ከአካባቢ ጥበቃ ጋር በተናበበ መልኩ እንደሚከወን ማሳያ ናቸው – አሕመድ ሺዴ April 27, 2026 የኦሮሚያ ልማት ማህበር በህዝብ የተቋቋመ እና ለህዝብ ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት የሚሰራ ነው- የልማት ማህበሩ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ አባዱላ ገመዳ August 23, 2026
የኦሮሚያ ልማት ማህበር በህዝብ የተቋቋመ እና ለህዝብ ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት የሚሰራ ነው- የልማት ማህበሩ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ አባዱላ ገመዳ August 23, 2026