የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሳምንት 3 ቀናት ወደ ሞንሮቪያ ለመብረር መዘጋጀቱን አስታወቀ Post published:October 23, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN-ጥቅምት 13/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሳምንት 3 ቀናት ወደ ሞንሮቪያ ለመብረር መዘጋጀቱን አስታውቋል። አየር መንገዱ ከሕዳር 21 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሳምንት ሦስት ቀናት ወደ ላይቤሪያ ሞንሮቪያ የሚያደርገውን የመንገደኞች የበረራ አገልግሎት እንደሚጀምር በማኀበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በኢትዮጵያ የሚካሄዱ የCOP32 እና የኢንተርፖል ጉባኤዎች በስኬት እንዲከናወኑ ሥራውን መምራት የሚያስችል ዝግጅት ይፋ ሆነ December 9, 2025 በአዲስ አበባ የተሰሩ እና እየተሰሩ ያሉ ሰው ተኮር ስራዎች የሚደነቁ ናቸው-የምክር ቤት አባላት March 20, 2025 ጀኔራል አበባው ታደሰ በደብረብርሃን የፊቤላ ኢንዱስትሪያል የመኪና መገጣጠሚያን ጎበኙ October 9, 2024