የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሳምንት 3 ቀናት ወደ ሞንሮቪያ ለመብረር መዘጋጀቱን አስታወቀ Post published:October 23, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN-ጥቅምት 13/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሳምንት 3 ቀናት ወደ ሞንሮቪያ ለመብረር መዘጋጀቱን አስታውቋል። አየር መንገዱ ከሕዳር 21 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሳምንት ሦስት ቀናት ወደ ላይቤሪያ ሞንሮቪያ የሚያደርገውን የመንገደኞች የበረራ አገልግሎት እንደሚጀምር በማኀበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like “ሪፎርም እና ጠቅላይ ሚኒስትሩ” በሚል ርዕስ ተጽፎ የተዘጋጀው መፅሐፍ ተመረቀ November 3, 2024 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች የሰጡት ማብራሪያ – ክፍል አንድ October 31, 2024 በልምድ እና በውርስ የተገኙ እውቀቶችን መጠበቅና እውቅና መስጠት ለኢኮኖሚ ዕድገት ትልቅ አስተዋጽዖ ያበረክታል- ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል September 30, 2024
በልምድ እና በውርስ የተገኙ እውቀቶችን መጠበቅና እውቅና መስጠት ለኢኮኖሚ ዕድገት ትልቅ አስተዋጽዖ ያበረክታል- ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል September 30, 2024