የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሳምንት 3 ቀናት ወደ ሞንሮቪያ ለመብረር መዘጋጀቱን አስታወቀ Post published:October 23, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN-ጥቅምት 13/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሳምንት 3 ቀናት ወደ ሞንሮቪያ ለመብረር መዘጋጀቱን አስታውቋል። አየር መንገዱ ከሕዳር 21 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሳምንት ሦስት ቀናት ወደ ላይቤሪያ ሞንሮቪያ የሚያደርገውን የመንገደኞች የበረራ አገልግሎት እንደሚጀምር በማኀበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የልዑካን ቡድናቸው ዛሬ በሶማሊያ ሞቃዲሾ ጉብኝት አድርገዋል። February 27, 2025 የአረንጓዴ አሻራ የመገናኛ ብዙኃን የዘወትር አጀንዳ ሊሆን ይገባል-የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን July 24, 2026 ህገ-ወጥ ስደትን መቀነስ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄደ March 17, 2025