ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር ተወያዩ Post published:October 23, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN- ጥቅምት 13/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት በብሪክስ ጉባኤ ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ የመነጋገር መልካም እድል አግኝተናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ብዝኃነት ያለንን የጸጋ ብዛት የሚያመለክት ነው ሲሉ ገለጹ September 7, 2025 በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ የሚገኝው ሁሉን አቀፍ ልማት ከተማዋን ለኑሮ ምቹ እና ለሌሎች የአፍሪካ ከተሞችም ተምሳሌት የሚሆን ነው ሲሉ የአፍሪካ የህጻናት ጥበቃ ኮንፈረንስ ተሳታፊዎች ተናገሩ June 21, 2025 በአዲስ አበባ ከተማ 4.2 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል የተያዘውን ዕቅድ ለማሳካት ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል እንዲሳተፍ ጥሪ ቀረበ July 1, 2025
በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ የሚገኝው ሁሉን አቀፍ ልማት ከተማዋን ለኑሮ ምቹ እና ለሌሎች የአፍሪካ ከተሞችም ተምሳሌት የሚሆን ነው ሲሉ የአፍሪካ የህጻናት ጥበቃ ኮንፈረንስ ተሳታፊዎች ተናገሩ June 21, 2025