ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር ተወያዩ Post published:October 23, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN- ጥቅምት 13/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት በብሪክስ ጉባኤ ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ የመነጋገር መልካም እድል አግኝተናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የትግራይ ህዝብ የሚፈልገው ሰላም ነው – አቶ ጌታቸው ረዳ March 13, 2025 የሕዳሴ ዘመን ትውልዶች August 10, 2025 የከተማ ኑሮና የግብርና ልማት መቀራረብ አስደናቂ ውጤት እያስገኘ መጥቷል-የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት September 30, 2024