የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝደንት ሽመልስ አብዲሳ በጂማ ዞን የተለያዩ የልማት እንቅስቃሴዎችን እየጎበኙ ነው Post published:October 25, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- ጥቅምት 15/2017 ዓ.ም የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝደንት ሽመልስ አብዲሳ በጂማ ዞን ማና ወረዳ የሻይ ቅጠል እና የሮዝመሪ የልማት ስራ እየጎበኙ መሆኑን ከኦሮሚያ ኮሚኒኬሽን ቢሮ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ወንጀልን ለመከላከል ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር መሥራት እንደ አፍሪካ የሚደረገውን ጥረት ያግዛል- ተመድ November 7, 2024 የተቀናጁ የምግብ ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎችን ለማስፋት እየተሰራ ነው November 6, 2024 ማዕከሉ በመከላከያ ሰራዊት በተከናወኑ ሪፎርም ስራዎች በተመዘገበ ለውጥ የተገኘ ውጤት ነው May 23, 2025