የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝደንት ሽመልስ አብዲሳ በጂማ ዞን የተለያዩ የልማት እንቅስቃሴዎችን እየጎበኙ ነው Post published:October 25, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- ጥቅምት 15/2017 ዓ.ም የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝደንት ሽመልስ አብዲሳ በጂማ ዞን ማና ወረዳ የሻይ ቅጠል እና የሮዝመሪ የልማት ስራ እየጎበኙ መሆኑን ከኦሮሚያ ኮሚኒኬሽን ቢሮ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የጀጎል ግንብን መልሶ በማልማት በተሰራው ስራ ቅርሱን ዳግም የቱሪዝም ማዕከል ማድረግ ተችሏል-የሀረሪ ክልል ቱሪዝም ቢሮ April 4, 2025 ኢትዮ ቴሌኮም በ2017 በጀት ዓመት አጋማሽ ከ61ነጥብ 9 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን ገለፀ February 12, 2025 የመንግሥትንና የሕዝብን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ ታጣቂዎች በቡርቃ የተሐድሶ ማሰልጠኛ ማዕከል አቀባበል ተደረገላቸው December 30, 2024