የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝደንት ሽመልስ አብዲሳ በጂማ ዞን የተለያዩ የልማት እንቅስቃሴዎችን እየጎበኙ ነው Post published:October 25, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- ጥቅምት 15/2017 ዓ.ም የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝደንት ሽመልስ አብዲሳ በጂማ ዞን ማና ወረዳ የሻይ ቅጠል እና የሮዝመሪ የልማት ስራ እየጎበኙ መሆኑን ከኦሮሚያ ኮሚኒኬሽን ቢሮ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ታሪክ መማረሪያ ሳይሆን መማሪያ፤ የክት ሳይሆን የአዘቦት መሆን አለበት ፡- አቶ ተመስገን ጥሩነህ January 3, 2025 ኢትዮጵያ በኢንተርፖል ንቁ አባል ሆና መቀጠሏን የኢንተርፖል ፕሬዚዳንት ሜጀር ጀነራል አህመድ ናስር (ዶ/ር) ገለፁ July 3, 2025 ለሚዲያ ባለሙያዎች በሃገር አቀፍ ደረጃ አንድ ወጥ መታወቂያ ሊዘጋጅ ነው March 18, 2025