አቶ ጌታቸው ረዳ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር በመሆን ተሾሙ Post published:April 11, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN-ሚያዚያ 03/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሚያዝያ 3 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ አቶ ጌታቸው ረዳን የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር አድርገው መሾማቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like 550 ሺህ ኩንታል ዳፕ የአፈር ማዳበሪያ የጫነች መርከብ ወደብ ደረሰች December 13, 2024 ኢትዮጵያ በምግብ ሉዓላዊነት ከአፍሪካ 2ኛ ሆነች October 11, 2024 ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ግለሰቦች በኦሮሚያ ክልል የአጀንዳ ልየታ ምክክር ላይ መሳተፋቸው ሀገራዊ ስኬት ነው፦መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) December 24, 2024
ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ግለሰቦች በኦሮሚያ ክልል የአጀንዳ ልየታ ምክክር ላይ መሳተፋቸው ሀገራዊ ስኬት ነው፦መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) December 24, 2024