ቦርዱ 257 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲወጡ የውሳኔ ሐሳብ ሰጠ Post published:October 25, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- ጥቅምት 15/2017 ዓ.ም የይቅርታና ምኅረት ቦርድ 257 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲወጡ የውሳኔ ሐሳብ መስጠቱ ተገለፀ፡፡ የይቅርታና ምኅረት ቦርድ የ402 የፌደራል ታራሚዎችን የይቅርታ ጥያቄ ከመረመረ በኋላ 257 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲወጡ የውሳኔ ሐሳብ መስጠቱን የፍትሕ ሚኒስቴር መረጃ አመላክቷል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ራሱን “ፋኖ” ብሎ የሚጠራው ጽንፈኛ ቡድንና ሸኔ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች ናቸው፡-ለገሰ ቱሉ ( ዶ/ር ) November 22, 2024 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የተከፈተው የ2017 “ኢትዮጵያ ታምርት” ኤክስፖ ከወትሮው በተለየ አጠቃላይ 288 አቅራቢዎች ምርታቸውን አቀረቡ May 3, 2025 ኢትዮጵያ የ2027ቱን ዓለም አቀፍ የአረንጓዴ ልማት ትብብር (ፒ4ጂ) ዓለም አቀፍ ጉባዔ እንድታስተናግድ ተመረጠች November 18, 2024
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የተከፈተው የ2017 “ኢትዮጵያ ታምርት” ኤክስፖ ከወትሮው በተለየ አጠቃላይ 288 አቅራቢዎች ምርታቸውን አቀረቡ May 3, 2025