ቦርዱ 257 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲወጡ የውሳኔ ሐሳብ ሰጠ Post published:October 25, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- ጥቅምት 15/2017 ዓ.ም የይቅርታና ምኅረት ቦርድ 257 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲወጡ የውሳኔ ሐሳብ መስጠቱ ተገለፀ፡፡ የይቅርታና ምኅረት ቦርድ የ402 የፌደራል ታራሚዎችን የይቅርታ ጥያቄ ከመረመረ በኋላ 257 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲወጡ የውሳኔ ሐሳብ መስጠቱን የፍትሕ ሚኒስቴር መረጃ አመላክቷል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከቻይና ሕዝብ የፖለቲካ ምክክር ጉባኤ ብሔራዊ ኮሚቴ ምክትል ሊቀ መንበር እና የቻይና የኢንዱስትሪና የንግድ ፌዴሬሽን ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ April 24, 2025 የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት በማድረግ ወደ ሥራ መግባቱን የፀጥታ ጥምር ኃይል ገለፀ December 26, 2024 የአፋር ህዝብ በለውጡ ሰባት ዓመታት አበረታች የልማት ድሎችን ለመቀዳጀት ችሏል – ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ April 5, 2025
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከቻይና ሕዝብ የፖለቲካ ምክክር ጉባኤ ብሔራዊ ኮሚቴ ምክትል ሊቀ መንበር እና የቻይና የኢንዱስትሪና የንግድ ፌዴሬሽን ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ April 24, 2025
የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት በማድረግ ወደ ሥራ መግባቱን የፀጥታ ጥምር ኃይል ገለፀ December 26, 2024