አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ቦርዱ 257 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲወጡ የውሳኔ ሐሳብ ሰጠ Post published:October 25, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- ጥቅምት 15/2017 ዓ.ም የይቅርታና ምኅረት ቦርድ 257 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲወጡ የውሳኔ ሐሳብ መስጠቱ ተገለፀ፡፡ የይቅርታና ምኅረት ቦርድ የ402 የፌደራል ታራሚዎችን የይቅርታ ጥያቄ ከመረመረ በኋላ 257 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲወጡ የውሳኔ ሐሳብ መስጠቱን የፍትሕ ሚኒስቴር መረጃ አመላክቷል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከመረጃ ሉዓላዊነት እስከ መዋቅራዊ ሽግግር – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት April 23, 2026 ከአርባምንጭ ወደ ሻሸመኔ ሲጓዝ የነበረ የህዝብ ማመላለሻ አዉቶቡስ ባጋጠመው ድንገተኛ አደጋ የ15 ሰዎች ህይወት አለፈ March 16, 2025 ኢትዮጵያ የአፍሪካን ቴክኖሎጂ ለመምራት ትሰራለች- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ October 8, 2024