አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ቦርዱ 257 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲወጡ የውሳኔ ሐሳብ ሰጠ Post published:October 25, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- ጥቅምት 15/2017 ዓ.ም የይቅርታና ምኅረት ቦርድ 257 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲወጡ የውሳኔ ሐሳብ መስጠቱ ተገለፀ፡፡ የይቅርታና ምኅረት ቦርድ የ402 የፌደራል ታራሚዎችን የይቅርታ ጥያቄ ከመረመረ በኋላ 257 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲወጡ የውሳኔ ሐሳብ መስጠቱን የፍትሕ ሚኒስቴር መረጃ አመላክቷል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጳጉሜ-2 የህብር ቀን በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በደመቀ ስርዓት ተከበረ September 7, 2025 የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በደቡብ ሱዳን በደረሰው የአውሮፕላን አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ዜጎች የተሰማውን ጥልቅ ኀዘን ገለፀ January 31, 2025 በደርባን የሚኖሩ የዳያስፖራ አባላት ለ’ጽዱ ኢትዮጵያ’ ፕሮጀክት ከ410ሺ የደቡብ አፍሪካ ራንድ በላይ ድጋፍ አደረጉ June 24, 2024