ቦርዱ 257 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲወጡ የውሳኔ ሐሳብ ሰጠ Post published:October 25, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- ጥቅምት 15/2017 ዓ.ም የይቅርታና ምኅረት ቦርድ 257 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲወጡ የውሳኔ ሐሳብ መስጠቱ ተገለፀ፡፡ የይቅርታና ምኅረት ቦርድ የ402 የፌደራል ታራሚዎችን የይቅርታ ጥያቄ ከመረመረ በኋላ 257 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲወጡ የውሳኔ ሐሳብ መስጠቱን የፍትሕ ሚኒስቴር መረጃ አመላክቷል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በተከታታይ የመሬት መንቀጥቀጥ እየተከሰተ ያለው በመሬት ውስጥ ያለው የማግማ እንቅስቃሴ ኃይል ባለመቆሙ ነው- ኤልያስ ሌዊ (ዶ/ር) October 17, 2024 ኢትዮጵያ በምርታማነት ላይ ያስመዘገበችው ስኬት ከረሃብ ነፃ አህጉር መፍጠር እንደሚቻል አመላካች ነው – ገርድ ሙለር November 5, 2024 የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር በዓለም አቀፍ ደረጃ አሳሳቢ የሆነውን የአየር ንብረት ለውጥ ፈተና በመቀነስ ረገድ ጉልህ አበርክቶ ያለው መሆኑ ተጠቆመ November 4, 2024
የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር በዓለም አቀፍ ደረጃ አሳሳቢ የሆነውን የአየር ንብረት ለውጥ ፈተና በመቀነስ ረገድ ጉልህ አበርክቶ ያለው መሆኑ ተጠቆመ November 4, 2024