ሮድሪጎ ሄርናንዴዝ የ2024 የባሎን ዶር ሽልማት አሸናፊ ሆነ Post published:October 29, 2024 Post category:ስፖርት AMN – ጥቅምት 19/2017 ዓ.ም የ2024 የባሎን ዶር ሽልማት የተካሄደ ሲሆን፤ ስፔናዊው ሮድሪጎ ሄርናንዴዝ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች በመሆን ውድድሩን አሸንፏል። የስፔን ብሄራዊ ቡድን እና የማንችስተር ሲቲ የመሐል ሜዳ ተጫዋች ሮድሪ የባሎን ዶር ሽልማት ከጆርጅ ዊሀ እጅ መቀበል ችሏል። በሴቶች ደግሞ ስፔናዊቷ ኮከብ አይታና ቦንማቲ ለሁለተኛ ጊዜ የባላንዶር አሸናፊ መሆን ችላለች፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የጣሊያን ሴሪ አ 28ኛ ሳምንት በተጠባቂ ጨዋታዎች ተገባዷል March 10, 2025 በመደመር መጻሕፍት ገቢ የተገነቡ 34 የስፖርት ማዘውተሪያ ሜዳዎች ለአገልግሎት በቅተዋል January 24, 2025 ኢትዮጵያ 3 የእጅ ኳስ ክለቦቿን በአፍሪካ ክለቦች እጅ ኳስ ሻምፒዮና ውድድር ታሳትፋለች October 9, 2024