የጊኒው ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ አዲስ አበባ ገቡ Post published:November 6, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN-ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጊኒው ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ አቀባበል አድርገዋል ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶር) በማህበራዊ የትስስር ገጸቸው ባስተላለፉት መልእክት የጊኒውን ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህን እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ ብለዋል ። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአማራ ክልል ሕዝብ ጥያቄ የመሠረተ ልማት፣ የመልካም አስተዳደር፣ የልማት እና በድምሩ የመበልፀግ ነው-ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ February 15, 2025 መንግስት ከለውጡ ማግስት ጀምሮ ችግሮችን በሰላም ለመፍታት ያለውን ጽኑ አቋም በተግባር አሳይቷል- የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ March 10, 2025 የገንዘብ ሚኒስቴር የኢትዮጵያን የታክስ ህጎች የመተርጎምና የማደራጀት ስራውን አጠናቆ በድረ-ገጹ ተደራሽ አደረገ December 12, 2024
የአማራ ክልል ሕዝብ ጥያቄ የመሠረተ ልማት፣ የመልካም አስተዳደር፣ የልማት እና በድምሩ የመበልፀግ ነው-ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ February 15, 2025