የጊኒው ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ አዲስ አበባ ገቡ Post published:November 6, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN-ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጊኒው ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ አቀባበል አድርገዋል ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶር) በማህበራዊ የትስስር ገጸቸው ባስተላለፉት መልእክት የጊኒውን ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህን እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ ብለዋል ። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በስኬት እንዲጠናቀቅ በርካታ ስራዎች እየተከናወኑ ነው፡-የሰላም እና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ February 10, 2025 የኢንቨስትመንት ፍሰቱ የእድገት በር September 21, 2024 ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በጌታቸው መለሰ(ዶ/ር) ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ October 16, 2024