የጊኒው ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ አዲስ አበባ ገቡ Post published:November 6, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN-ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጊኒው ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ አቀባበል አድርገዋል ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶር) በማህበራዊ የትስስር ገጸቸው ባስተላለፉት መልእክት የጊኒውን ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህን እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ ብለዋል ። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በትውልዶች መካከል የሚደረግ የሀገራዊ ምክክር ሂደት March 19, 2025 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ/ር ) ይህ ዘመን የኢትዮጵያ የማንሠራራት ዘመን እንዲሆን በጋራ እንነሣና እንታገል ሲሉ ጥሪ አቀረቡ November 26, 2024 ኢትዮጵያ እና የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች የወንጀል ምርመራ ቡድን በማቋቋም በትብብር ለመሥራት የሚያስችል ውይይት አካሄዱ March 31, 2025
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ/ር ) ይህ ዘመን የኢትዮጵያ የማንሠራራት ዘመን እንዲሆን በጋራ እንነሣና እንታገል ሲሉ ጥሪ አቀረቡ November 26, 2024