የጊኒው ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ አዲስ አበባ ገቡ Post published:November 6, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN-ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጊኒው ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ አቀባበል አድርገዋል ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶር) በማህበራዊ የትስስር ገጸቸው ባስተላለፉት መልእክት የጊኒውን ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህን እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ ብለዋል ። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አየር መንገዱ እ.አ.አ በ2025 ራዕዩ በአውሮፕላን ቁጥር እና መዳረሻ ብዛት የያዘውን እቅድ አስቀድሞ አሳክቷል – አቶ መስፍን ጣሰው April 22, 2025 የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ናይጄሪያዋ ኢኑጉ የሚያደርገውን በረራ በጊዜያዊነት አቋረጠ April 21, 2025 በቅርቡ 21 የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎቶች ወደ ሥራ ይገባሉ September 16, 2025