የጊኒው ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ አዲስ አበባ ገቡ Post published:November 6, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN-ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጊኒው ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ አቀባበል አድርገዋል ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶር) በማህበራዊ የትስስር ገጸቸው ባስተላለፉት መልእክት የጊኒውን ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህን እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ ብለዋል ። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ማንኛውንም ፈተና ወደ ድል በመቀየር የኢትዮጵያን ብልጽግና እናረጋግጣለን አሉ December 8, 2025 መንግስት ችግሮች በድርድር እንዲፈቱ ጽኑ ፍላጎት አለዉ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) March 20, 2025 የአፍሪካ ሕብረት በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስትና የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት /አፋህድ/ መካከል ለተፈረመው የሰላም ስምምነት ያለውን አድናቆት ገለጸ December 5, 2025
የአፍሪካ ሕብረት በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስትና የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት /አፋህድ/ መካከል ለተፈረመው የሰላም ስምምነት ያለውን አድናቆት ገለጸ December 5, 2025