የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ኢትዮጵያ የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን ሽፋንን ከማስፋፋት ባሻገር በጤና አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ለማጠናከር አቅዳ እየሰራች መሆኑን ገለጹ
ዶናልድ ትራምፕ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ለመሆን 4 ኤሌክቶራል ኮሌጅ ድምፅ ብቻ ይፈልጋሉ Post published:November 6, 2024 Post category:ዓለም አቀፍ AMN – ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ዶናልድ ትራምፕ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ለመሆን 4 ኤሌክቶራል ኮሌጅ ድምፅ ብቻ እንደሚፈልጉ የሲኤንኤን ቁጥራዊ መረጃዎች ያመላክታሉ። የአሜሪካ ኮንግረስ 538 ኤሌክቶራል ኮሌጅ ሲኖሩት ከእነዚህ መካከል 270 የሚያገኝ ተፎካካሪ ቀጣዩ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት እንደሚሆን ይታወቃል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ዶናልድ ትራምፕ የመጀመሪያ ሥራቸው ስደተኞችን ማስወጣት መሆኑን ገለጹ January 20, 2025 ፑቲን እና ማክሮን በዩክሬን ጦርነት ጉዳይ ተወያዩ July 2, 2025 ኢትዮጵያ የብሪክስ ፕሬዚደንትነትን ለተረከበችው ብራዚል የእንኳን ደስ አለሽ መልእክት አስተላለፈች January 3, 2025