ዶናልድ ትራምፕ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ለመሆን 4 ኤሌክቶራል ኮሌጅ ድምፅ ብቻ ይፈልጋሉ Post published:November 6, 2024 Post category:ዓለም አቀፍ AMN – ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ዶናልድ ትራምፕ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ለመሆን 4 ኤሌክቶራል ኮሌጅ ድምፅ ብቻ እንደሚፈልጉ የሲኤንኤን ቁጥራዊ መረጃዎች ያመላክታሉ። የአሜሪካ ኮንግረስ 538 ኤሌክቶራል ኮሌጅ ሲኖሩት ከእነዚህ መካከል 270 የሚያገኝ ተፎካካሪ ቀጣዩ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት እንደሚሆን ይታወቃል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አፍሪካውያንና ዘርዓ-አፍሪካውያን የተሻለ ነገ ለመገንባት በአንድነት ሊቆሙ ይገባል- የባርባዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ ሞትሌይ February 16, 2025 የአዲስ አበባ የለውጥ ጉዞ አስደንቆኛል- ዌላርስ ጋሳማጌራ January 30, 2025 እስራኤል ጋዛን ለመቆጣጠር ባጸደቀችዉ እቅድ የደረሰባትን አለም አቀፍ ዉግዘት ዉድቅ አደረገች August 9, 2025