ዶናልድ ትራምፕ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ለመሆን 4 ኤሌክቶራል ኮሌጅ ድምፅ ብቻ ይፈልጋሉ Post published:November 6, 2024 Post category:ዓለም አቀፍ AMN – ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ዶናልድ ትራምፕ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ለመሆን 4 ኤሌክቶራል ኮሌጅ ድምፅ ብቻ እንደሚፈልጉ የሲኤንኤን ቁጥራዊ መረጃዎች ያመላክታሉ። የአሜሪካ ኮንግረስ 538 ኤሌክቶራል ኮሌጅ ሲኖሩት ከእነዚህ መካከል 270 የሚያገኝ ተፎካካሪ ቀጣዩ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት እንደሚሆን ይታወቃል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያና ኩባ በተለያዩ ዘርፎች በትብብር ለመሥራት የመግባቢያ ስምምነቶች ተፈራረሙ March 14, 2025 የአፍሪካ ህብረት የሥራ አስፈፃሚ ምክር ቤት የሥራ ድርሻ ምንድነው? February 12, 2025 ኢትዮጵያ በምርታማነት ላይ ያስመዘገበችው ስኬት ከረሃብ ነፃ አህጉር መፍጠር እንደሚቻል አመላካች ነው – ገርድ ሙለር November 5, 2024