ዶናልድ ትራምፕ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ለመሆን 4 ኤሌክቶራል ኮሌጅ ድምፅ ብቻ ይፈልጋሉ Post published:November 6, 2024 Post category:ዓለም አቀፍ AMN – ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ዶናልድ ትራምፕ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ለመሆን 4 ኤሌክቶራል ኮሌጅ ድምፅ ብቻ እንደሚፈልጉ የሲኤንኤን ቁጥራዊ መረጃዎች ያመላክታሉ። የአሜሪካ ኮንግረስ 538 ኤሌክቶራል ኮሌጅ ሲኖሩት ከእነዚህ መካከል 270 የሚያገኝ ተፎካካሪ ቀጣዩ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት እንደሚሆን ይታወቃል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ዓለም አቀፉን የጁገል ቅርስን መልሶ ለማልማት በተሰራው ስራ አበረታች ውጤት ተመዝግቧል- አቶ ኦርዲን በድሪ November 14, 2024 የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ኢትዮጵያን መደገፉን እንደሚቀጥል የተመድ ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ገለጹ September 22, 2023 ለ16 ዓመታት በሕመም ፍቃድ ላይ የቆየችው መምህርት የህመሟን ማስረጃ እንድታቀርብ በመጠየቋ አሠሪዋን ከሰሰች September 5, 2025