ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለዶናልድ ትራምፕ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ Post published:November 6, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዶናልድ ትራምፕ 47ኛ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው በመመረጣቸው የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በይፋዊ የኤክስ ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ “በቀጣይ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር በትብብር እንሠራለን” ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በልምድ እና በውርስ የተገኙ እውቀቶችን መጠበቅና እውቅና መስጠት ለኢኮኖሚ ዕድገት ትልቅ አስተዋጽዖ ያበረክታል- ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል September 30, 2024 84ኛው የሳምቤ የአርበኞች ድል መታሰቢያ በኢሉአባቦር ዞን ተከበረ May 5, 2025 ከለውጡ በኋላ ሕዝቦች ለረዥም ዓመታት ይዘውት የመጡትን አንድነት እንዲያፀኑ የሚያደርጉ ሥራዎች ተሠርተዋል፡- አቶ አገኘሁ ተሻገር December 8, 2024
በልምድ እና በውርስ የተገኙ እውቀቶችን መጠበቅና እውቅና መስጠት ለኢኮኖሚ ዕድገት ትልቅ አስተዋጽዖ ያበረክታል- ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል September 30, 2024