ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለዶናልድ ትራምፕ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ Post published:November 6, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዶናልድ ትራምፕ 47ኛ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው በመመረጣቸው የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በይፋዊ የኤክስ ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ “በቀጣይ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር በትብብር እንሠራለን” ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ዓድዋ የአንድ ቀን ድል ብቻ ሳይሆን ትናንትን የበየነ፣ ዛሬን የገለጸ ፣ነገን የተለመ የማይበጠስ የታሪክ ሰንሰለት ነው – ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ March 2, 2025 ኢትዮጵያ ከለውጡ በኋላ በዲፕሎማሲው መስክ ብሔራዊ ጥቅሟን ለማስከበር የሚያስችሉ ስኬታማ ተግባራትን አከናውናለች February 10, 2025 በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነው ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን የመጀመሪያ በረራውን ወደ ናይጀሪያ ሌጎስ ያደርጋል November 7, 2024
ዓድዋ የአንድ ቀን ድል ብቻ ሳይሆን ትናንትን የበየነ፣ ዛሬን የገለጸ ፣ነገን የተለመ የማይበጠስ የታሪክ ሰንሰለት ነው – ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ March 2, 2025