ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለዶናልድ ትራምፕ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ Post published:November 6, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዶናልድ ትራምፕ 47ኛ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው በመመረጣቸው የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በይፋዊ የኤክስ ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፣ “በቀጣይ የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር በትብብር እንሠራለን” ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኦሮሚያ ፖሊስ ያሰለጠናቸውን የፖሊስ ኦፊሰሮችን አስመረቀ March 24, 2025 የብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ተሳታፊዎች በአዲስ አበባ ከተማ የተገነቡና በመገንባት ላይ ያሉ ግዙፍ ፕሮጀክቶችን እየጎበኙ ነው January 30, 2025 ባለፉት ዘጠኝ ወራት በዋና ዋና የማክሮ ኢኮኖሚ አመላካቾች ስኬታማ አፈጻጸም ተመዝግቧል – ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) April 12, 2025