ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የተገነባዉን ዘመናዊ የአትክልትና ፍራፍሬ፣ የእንስሳት ተዋጽኦ ማቀዝቀዣ መጋዘን እና ሁለገብ ሕንፃ መርቀዉ ስራ አስጀመሩ
አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ አዲስ አበባ ገቡ Post published:November 6, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN- ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ በደህና መጡ” ሲሉ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና የአህጉሪቷን ዘላቂ እድገት የሚያረጋግጥና ወደ ብልፅግና የሚያሻግር በመሆኑ ለተግባራዊነቱ መረባረብ ይገባል – ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ November 9, 2024 51ኛው የአፍሪካ ሕብረት የቋሚ ተወካዮች ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባ በቀጣዩ ሳምንት ይጀመራል January 8, 2026 የለውጡ መንግሥት ኪነ ጥበብን የኢትዮጵያ ብልፅግና ማሳለጫ አድርጎ ይመለከታል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ September 28, 2025
የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና የአህጉሪቷን ዘላቂ እድገት የሚያረጋግጥና ወደ ብልፅግና የሚያሻግር በመሆኑ ለተግባራዊነቱ መረባረብ ይገባል – ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ November 9, 2024
የለውጡ መንግሥት ኪነ ጥበብን የኢትዮጵያ ብልፅግና ማሳለጫ አድርጎ ይመለከታል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ September 28, 2025