አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ አዲስ አበባ ገቡ Post published:November 6, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN- ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ በደህና መጡ” ሲሉ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት፡ October 3, 2025 ጎንደር ለዓለም አሸብራቂ ከተማ እንድትሆን በትጋት መስራት እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ November 7, 2025 የሕዳሴው ግድብ የተባበሩት መንግሥታት ዘላቂ የልማት ግቦች በማሳካት ረገድ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ገለጹ September 24, 2025
የሕዳሴው ግድብ የተባበሩት መንግሥታት ዘላቂ የልማት ግቦች በማሳካት ረገድ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ገለጹ September 24, 2025