በከተማችን በቀን 60 ሺህ ሜትር ኪዮብ ንፁህ የመጠጥ ውሃ የሚያመርት እና በቀን 20 ሺህ ሜትር ኪዮብ ፍሳሽ የሚያጣራ የኮዬ ፍሳሽ ዘመናዊ ማጣሪያ ጣቢያ ፕሮጀክቶችን አስመርቀን አገልግሎት አስጀምረናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ አዲስ አበባ ገቡ Post published:November 6, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN- ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ በደህና መጡ” ሲሉ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በቀጣናው ያለውን የቱሪዝም እንቅስቃሴ ለማሳደግ ከኢጋድ አባል ሀገራት ጋር በትብብር ለመስራት ኢትዮጵያ ቁርጠኛ ናት፡- አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ September 18, 2024 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአውሮፓ ኅብረት ምክትል ፕሬዝደንት ቴሬሳ ሪቤራ ጋር መወያየታቸዉን ገለጹ September 8, 2025 ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአዲስ አበባ በመገንባት ላይ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ October 7, 2024
በቀጣናው ያለውን የቱሪዝም እንቅስቃሴ ለማሳደግ ከኢጋድ አባል ሀገራት ጋር በትብብር ለመስራት ኢትዮጵያ ቁርጠኛ ናት፡- አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ September 18, 2024