ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት አድርገው ወደ ሀገራቸው ለተመለሱት የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ሽኝት አደረጉ Post published:December 23, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ታኅሣሥ 12/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት አድርገው ወደ ሀገራቸው ለተመለሱት የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ሽኝት አድርገዋል። ከንቲባ አዳነች አቤቤ በበኩላቸው ፕሬዚዳንቱ በአዲስ አበባ ለነበራቸው ቆይታ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአንጋፋው የማሲንቆ እና በገና ተጫዋች አለማየሁ ፋንታ አስከሬን ሽኝት እየተካሄደ ነው March 12, 2025 ኢትዮጵያ ላሳየችው አስደናቂ የአካባቢ ጥበቃ ጥረት ዓለም አቀፍ እውቅና በማግኘቷ ኮፕ 32 ጉባኤ የማስተናገድ ዕድል አግኝታለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) August 3, 2026 ኦሮሚያ ባንክ ለተከታታይ 3ኛ ጊዜ የአውሮፓ ሶሳይቲ ፎር ኳሊቲ ሪሰርች የ2024 የጥራት ተሸላሚ ሆነ December 12, 2024
ኢትዮጵያ ላሳየችው አስደናቂ የአካባቢ ጥበቃ ጥረት ዓለም አቀፍ እውቅና በማግኘቷ ኮፕ 32 ጉባኤ የማስተናገድ ዕድል አግኝታለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) August 3, 2026