ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት አድርገው ወደ ሀገራቸው ለተመለሱት የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ሽኝት አደረጉ Post published:December 23, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ታኅሣሥ 12/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት አድርገው ወደ ሀገራቸው ለተመለሱት የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ሽኝት አድርገዋል። ከንቲባ አዳነች አቤቤ በበኩላቸው ፕሬዚዳንቱ በአዲስ አበባ ለነበራቸው ቆይታ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በህብረ ብሔራዊነት ማሳያዋ አዲስ አበባ የብሔሮች’ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በአል አብሮነትን እንዲሁም ህብረትን ባንፀባረቀ መልኩ ተከብሮ አልፏል ፡-አፈ ጉባኤ ቡዜና አልከድር December 23, 2024 የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ከኖርዌይ አምባሳደር ጋር በካርቦን ሽያጭ ዙሪያ ተወያዩ December 2, 2024 የዘመንን ግርዶሽ የገለጠ ፀሐይ September 11, 2025
በህብረ ብሔራዊነት ማሳያዋ አዲስ አበባ የብሔሮች’ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በአል አብሮነትን እንዲሁም ህብረትን ባንፀባረቀ መልኩ ተከብሮ አልፏል ፡-አፈ ጉባኤ ቡዜና አልከድር December 23, 2024