ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት አድርገው ወደ ሀገራቸው ለተመለሱት የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ሽኝት አደረጉ Post published:December 23, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ታኅሣሥ 12/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት አድርገው ወደ ሀገራቸው ለተመለሱት የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ሽኝት አድርገዋል። ከንቲባ አዳነች አቤቤ በበኩላቸው ፕሬዚዳንቱ በአዲስ አበባ ለነበራቸው ቆይታ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ዓድዋ ድል የኅብረ-ብሔራዊነት ካስማ፣ የጥቁር ሕዝቦች የነፃነት ዓርማ ነው!-የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት March 2, 2025 በጅግጅጋ ለአርብቶ አደሮቹ የተገነባው ሞዴል መንደር በሁሉም አከባቢዎች የሚስፋፋ ይሆናል፡- አቶ አሕመድ ሽዴ January 4, 2025 እያጋጠመ ያለው የኢንተርኔት አገልግሎት መቆራረጥ መገናኛ መስመር ላይ ባጋጠመ መቋረጥ መሆኑን ኢትዮ ቴሌኮም ገለጸ March 8, 2025