ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት አድርገው ወደ ሀገራቸው ለተመለሱት የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ሽኝት አደረጉ Post published:December 23, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ታኅሣሥ 12/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት አድርገው ወደ ሀገራቸው ለተመለሱት የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ሽኝት አድርገዋል። ከንቲባ አዳነች አቤቤ በበኩላቸው ፕሬዚዳንቱ በአዲስ አበባ ለነበራቸው ቆይታ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ማካሄድ ለምን አስፈለገ? November 26, 2024 ኢትዮጵያ ለአህጉራዊና ቀጣናዊ ሰላም መከበር ቁልፍ ሚና አላት-በኢትዮጵያ የዴንማርክ አምባሳደር October 1, 2024 ለጠላት የማይበገር ክንደ ብርቱ የመከላከያ ሰራዊት ተገንብቷል – ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ May 11, 2025