አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለሰንደቅ ዓላማ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Post published:October 14, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 4/2017 ዓ.ም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን እንኳን አደረሣችሁ ብለዋል፡፡ የዘንድሮው የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ከፍታ!” በሚል መሪ ሃሳብ ለ17ኛ ጊዜ እየተከበረ ይገኛል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የህዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ እናቶች በዓለም አደባባይ ፍትህ ያገኙበት ስለመሆኑ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ተናገሩ September 14, 2025 ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሟን በሚያረጋግጡ የሁለትዮሽና ባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ላይ ከሁሉም ጋር በትብብር ትሰራለች – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) October 31, 2024 የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ሂደቱ በሁሉም አካባቢዎች በተሳካ መልኩ እየተካሄደ ነው – ዮናስ አዳዬ (ዶ/ር) April 25, 2025
ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሟን በሚያረጋግጡ የሁለትዮሽና ባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ላይ ከሁሉም ጋር በትብብር ትሰራለች – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) October 31, 2024