ኢትዮጵያን ማበልፀግ የትውልዶች ሁሉ ህልም ወይም ምኞት ሆኖ የቆየ ነበር- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ Post published:October 11, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN -ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም ኢትዮጵያን ማበልፀግ የትውልዶች ሁሉ ህልም ወይም ምኞት ሆኖ የቆየ እንደነበር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው፣ ብልፅግና ህብረ ብሔራዊ አንድነትን በማጎልበት እና በማፅናት የኢትዮጵያን ብልፅግና ማረጋገጥ እንደሚቻል መንገዱን በተግባር እያሳዬ ያለ ፓርቲ ነው ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የማዳበሪያ ማምረቻ ፋብሪካውን በአርባ ወራት ለማጠናቀቅ እንደሚሰራ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ዋና ስራ አስፈፃሚ ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) ገለጹ August 28, 2025 የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በኢትዮጵያ ህብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲጎለብትና ስር እንዲሰድ አስችሏል- አፈ ጉባኤ ቡዜና አልከድር November 27, 2024 በሊባኖስ የሚገኙ ዜጎችን ደህንነት ለማስጠበቅና ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ጥረት እየተደረገ ነው፡- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር October 10, 2024
የማዳበሪያ ማምረቻ ፋብሪካውን በአርባ ወራት ለማጠናቀቅ እንደሚሰራ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ዋና ስራ አስፈፃሚ ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) ገለጹ August 28, 2025
የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በኢትዮጵያ ህብረ ብሔራዊ አንድነት እንዲጎለብትና ስር እንዲሰድ አስችሏል- አፈ ጉባኤ ቡዜና አልከድር November 27, 2024