ኢትዮ ቴሌኮም የ5ጂ ኔትወርክ አገልግሎትን በባሌ ሮቤና አሰላ ከተሞች አስጀመረ Post published:April 11, 2025 Post category:ቴክኖሎጂ / ኢትዮጵያ AMN-ሚያዝያ 2/2017 ዓ.ም በመረሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የኢቲዮ-ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬዎት ታምሩ የ5ጂ ኔትዎርክ መስፋፋት የኢትዮጲያን ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ለማፋጠን የሚደርገውን ሀገራዊ ጥረት ከማሳካት ባሻገር የላቀ ፍጥነት ያለው የኢንተርኔት አገልግሎት ለማህብረሰቡ ለማደረስ ያግዛል ብለዋል። ለአዳዲስ ፈጠራዎችና ኢኮኖሚያዊ የዕድገት ዕድሎች በር ለመክፈት የሚስችል ነው በለዋል። በካስዬ ማንጉዳ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሚያጋጥሙ ችግሮችን በመነጋገርና በመመካከር መፍታት ባህል ሊሆን ይገባል – ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ April 6, 2025 በዘመቻ መልክ ሲከናወኑ የቆዩ ተግባራት ባህል እስኪሆኑ ድረስ መስራት ይገባል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) January 31, 2025 የክልሉን የህዝብ ጥያቄዎች ለመመለስ አመራሩ የተሰጠውን ተልዕኮ በአግባቡ መወጣት አለበት – አቶ ሽመልስ አብዲሳ April 22, 2025