ከንቲባ አዳነች አቤቤ በፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ Post published:September 17, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 7/2017 ዓ.ም ከንቲባ አዳነች በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት ሃገራቸውን በሞያቸው እና በሚፈለግባቸው መስክ ሁሉ ሲያገለግሉ በኖሩት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈተ ህይወት የተሰማኝን ጥልቅ ሃዘን እየገለጽኩ፣ ለቤተሰቦቻቸው፣ ወዳጅ ዘመዶቻቸዉ መጽናናትን እመኛለሁ ብለዋል ። ፈጣሪ ነብሳቸውን በአጸደ ገነት ያኑር ሲሉም መልእክት አስተላልፈዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢሬቻ በዓል ባህላዊ ትውፊቱን ጠብቆ ለትውልድ እንዲተላለፍ የታሪክና የባህል አጥኚ ምሁራን ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ October 2, 2025 የስታትስቲክስ መረጃ የምንመኘውን የአህጉራችን አፍሪካ ዕድገት ዕውን ለማድረግ የምንመራበት የልማት ካርታችን ነው December 3, 2025 ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድህን የኢትዮጵያ የሥነ-ጽሑፍ እና የቲያትር ጥበብ የጀርባ አጥንት፣ የቃላት ጠቢብ እና የጥቁር ሕዝቦች ኩራት ነው። May 4, 2026