የአትሌት ትዕግስት አሰፋ የማራቶን ሰዓት በጊነስ ወርልድ ተመዘገበ Post published:October 3, 2024 Post category:ስፖርት AMN- መስከረም 23/2017 ዓ.ም አትሌት ትዕግስት አሰፋ በበርሊን ማራቶን ያስመዘገበችው ሰዓት በዓለም ዓቀፉ የድንቃድንቅ መዝገብ በጊነስ ወርልድ ላይ ሰፍሯል። አትሌት ትዕግስት አሰፋ በበርሊን የሴቶች ማራቶን 2 ሰዓት ከ11 ደቂቃ 53 ሰከንድ በመግባት አዲስ ክብረ ወሰን ማስመዝገቧን ከአትሌቲክስ ፌደሬሽን የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለአቶ በላይ ደጀን የአፍሪካ ወጣት መሪዎች ኮንፍረንስ ላይ እውቅና ተሰጣቸው February 24, 2025 በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ከባህርዳር ከተማ አቻ ሲለያዩ ወላይታ ድቻ አሸነፈ March 7, 2025 የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ጥሎ ማለፍ ድልድል ዛሬ ከሰዓት በኋላ በስዊዘርላንድ ናዮን ከተማ ወጥቷል February 21, 2025