የአትሌት ትዕግስት አሰፋ የማራቶን ሰዓት በጊነስ ወርልድ ተመዘገበ Post published:October 3, 2024 Post category:ስፖርት AMN- መስከረም 23/2017 ዓ.ም አትሌት ትዕግስት አሰፋ በበርሊን ማራቶን ያስመዘገበችው ሰዓት በዓለም ዓቀፉ የድንቃድንቅ መዝገብ በጊነስ ወርልድ ላይ ሰፍሯል። አትሌት ትዕግስት አሰፋ በበርሊን የሴቶች ማራቶን 2 ሰዓት ከ11 ደቂቃ 53 ሰከንድ በመግባት አዲስ ክብረ ወሰን ማስመዝገቧን ከአትሌቲክስ ፌደሬሽን የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ሀገሪቱ በስፖርቱ ዘርፍ ያላትን አቅም ለመጠቀምና ለማሳደግ ይሰራል- የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር February 4, 2025 በ32 ዓመቱ ከዋንጫም ከሀገሩም የታረቀው ዳን በርን March 17, 2025 የአዲስ አበባ የባህል ስፖርት ልኡክ ቡድን ጥሩ ተሳትፎ እያደረገ እንደሆነ የቡድን መሪው ተናገሩ March 12, 2025