የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሳምንት 3 ቀናት ወደ ሞንሮቪያ ለመብረር መዘጋጀቱን አስታወቀ Post published:October 23, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN-ጥቅምት 13/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሳምንት 3 ቀናት ወደ ሞንሮቪያ ለመብረር መዘጋጀቱን አስታውቋል። አየር መንገዱ ከሕዳር 21 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሳምንት ሦስት ቀናት ወደ ላይቤሪያ ሞንሮቪያ የሚያደርገውን የመንገደኞች የበረራ አገልግሎት እንደሚጀምር በማኀበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሩሲያ ፌዴሬሽን ምክር ቤት ሊቀመንበር ለሁለት ቀናት ያካሄዱትን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አጠናቀው ወደአገራቸው ተመለሱ February 20, 2025 ባለፉት ስድስት ወራት ከ2 ሚሊዮን በላይ ለሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጥሯል – የስራና ክህሎት ሚኒስቴር January 6, 2025 በጤናው ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶችን የሚያጎለብቱ ተግባራት ይከናወናሉ – ጤና ሚኒስቴር February 13, 2025