የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሳምንት 3 ቀናት ወደ ሞንሮቪያ ለመብረር መዘጋጀቱን አስታወቀ Post published:October 23, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN-ጥቅምት 13/2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሳምንት 3 ቀናት ወደ ሞንሮቪያ ለመብረር መዘጋጀቱን አስታውቋል። አየር መንገዱ ከሕዳር 21 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በሳምንት ሦስት ቀናት ወደ ላይቤሪያ ሞንሮቪያ የሚያደርገውን የመንገደኞች የበረራ አገልግሎት እንደሚጀምር በማኀበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የተራሮች ውለታ December 21, 2024 በኦሮሚያ ክልል የከተማ እና የገጠር ነዋሪዎችን ተጠቃሚ ያደረጉ የንጹህ መጠጥ ውሃ መሰረተ ልማት ስራዎች እየተገነቡ መሆናቸዉ ተገለጸ May 28, 2025 የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የሎጂስቲክስ ዝግጁነትን ጎበኙ October 2, 2024