የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ነው Post published:October 10, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 30/2017 ዓ.ም የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ሲያሰለጥናቸው የቆዩ መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ይገኛል። በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤልን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች መገኘታቸውን ከመከላከያ ሠራዊት የተገኘው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኮሚሽኑ ከመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ኮንሶርቲየም ሰብሳቢ ጋር ተወያየ October 3, 2024 የሃገራችንን የግብይት ስርዓት ከመሰረቱ የሚቀይር የበየነ-መረብ ግብይት አስጀምረናል፡ ካሳሁን ጎፌ ( ዶ/ር ) January 23, 2025 አካታች የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ተግባራዊ መደረጉ የአምራች ኢንዱስትሪውን ምርትና ምርታማነት እያሳደገ ነው- ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር December 26, 2024