የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ኢትዮጵያ የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን ሽፋንን ከማስፋፋት ባሻገር በጤና አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ለማጠናከር አቅዳ እየሰራች መሆኑን ገለጹ
የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ነው Post published:October 10, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 30/2017 ዓ.ም የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ሲያሰለጥናቸው የቆዩ መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ይገኛል። በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤልን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች መገኘታቸውን ከመከላከያ ሠራዊት የተገኘው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የጋራ እድገታችን ለዘላቂ ልማት እና ብልጽግና መሠረት የሆነውን ሰላምን በመጠበቅ ላይ የተመሠረተ ነው፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) January 4, 2025 በተፈጥሮ ጋዝ የሚሰሩ 150 ተሽከርካሪዎች ከቻይና ወደ ሀገር ውስጥ ሊገቡ ነው October 21, 2025 የኢትዮጵያ ብሔሮች ፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ይዘቱንና ፋይዳውን ከፍ አድርጎ ለማክበር ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው-የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት November 14, 2024
የጋራ እድገታችን ለዘላቂ ልማት እና ብልጽግና መሠረት የሆነውን ሰላምን በመጠበቅ ላይ የተመሠረተ ነው፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) January 4, 2025
የኢትዮጵያ ብሔሮች ፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ይዘቱንና ፋይዳውን ከፍ አድርጎ ለማክበር ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው-የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት November 14, 2024