የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ነው Post published:October 10, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 30/2017 ዓ.ም የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ሲያሰለጥናቸው የቆዩ መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ይገኛል። በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤልን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች መገኘታቸውን ከመከላከያ ሠራዊት የተገኘው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ምርትን በመተካት አበረታች ውጤት እያመጣ ነው November 20, 2024 የናይጄሪያው ኤፒሲ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር አልሀጅ አሊቡካር ዳሎሪ በብልጽግና ፓርቲ ጉባዔ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገቡ January 31, 2025 የተፈጥሮ ሀብት ልማትና ጥበቃን በንቃት መተግበር የሀገርን ብልጽግና የማረጋገጫ አንዱ መንገድ ነው-ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ March 17, 2025
የተፈጥሮ ሀብት ልማትና ጥበቃን በንቃት መተግበር የሀገርን ብልጽግና የማረጋገጫ አንዱ መንገድ ነው-ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ March 17, 2025