የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ነው Post published:October 10, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 30/2017 ዓ.ም የጦላይ የባለሌላ ማዕረግተኛ ወታደራዊ ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ሲያሰለጥናቸው የቆዩ መሠረታዊ ወታደሮችን እያስመረቀ ይገኛል። በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የመከላከያ ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ሌተናል ጀኔራል አብዱራህማን እስማኤልን ጨምሮ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች መገኘታቸውን ከመከላከያ ሠራዊት የተገኘው መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በሶማሌ እና አፋር ወንድም ህዝቦች መካከል ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የተጀመረው ጥረት ይጠናከራል-የሁለቱ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች March 11, 2025 ብልጽግና ፓርቲ በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ በጋራ ውሳኔ እንድንሰጥ ዕድል ፈጥሯል – አቶ አሻድሊ ሐሰን January 27, 2025 ከኮንፈረንስ ቱሪዝሙ እድገት ጀርባ ያሉ እውነታዎች May 24, 2025