ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) እና የልዑካን ቡድናቸው ማሌዢያ ኳላላምፑር ገቡ

You are currently viewing ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) እና የልዑካን ቡድናቸው ማሌዢያ ኳላላምፑር ገቡ

AMN-ጥቅምት 15/2017 ዓም

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከሚኒስትሮች ልዑካን ቡድን ጋር ማሌዢያ ኳላላምፑር ገብተዋል ።

በብሪክስ ጉባኤ የነበራቸውን ቆይታ ያጠናቀቁት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከሚኒስትሮች ልዑካን ቡድን ጋር በመሆን ለይፋዊ ጉብኝት ማሌዢያ ኳላላምፑር መግባታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት መረጃ ያመለክታል ።

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review