ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ አስክሬን ሽኝት እየተደረገ ነው Post published:September 19, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 9/2017 ዓ.ም የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ የአስከሬን ሽኝት መርሃ ግብር በሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል በሽኝት መርሃ ግብሩ ላይ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ/ር )ን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ወዳጅ ዘመዶች እና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል። በሰብስቤ ባዩ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like “በአውሮፓና አሜሪካ ብቻ ይኖራል ብለን ያሰብነውን ተቋም በአፍሪካ በማየታችን ኩራት ተሰምቶናል” — የአፍሪካ ማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች May 7, 2026 የኢትዮጵያ የነፃነት ተምሳሌት የሆነው 85ኛው የአርበኞች የድል በዓል በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ May 5, 2026 በተባበሩት መንግስታት ድርጅት በሰላም ማስከበር ተልዕኮ ላይ የተሰማሩ የኢትዮጵያ ፖሊስ መኮንኖች ለጀግኖች ማዕከል ከግማሽ ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ January 22, 2025
“በአውሮፓና አሜሪካ ብቻ ይኖራል ብለን ያሰብነውን ተቋም በአፍሪካ በማየታችን ኩራት ተሰምቶናል” — የአፍሪካ ማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች May 7, 2026
በተባበሩት መንግስታት ድርጅት በሰላም ማስከበር ተልዕኮ ላይ የተሰማሩ የኢትዮጵያ ፖሊስ መኮንኖች ለጀግኖች ማዕከል ከግማሽ ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ January 22, 2025