ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ አስክሬን ሽኝት እየተደረገ ነው Post published:September 19, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 9/2017 ዓ.ም የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ የአስከሬን ሽኝት መርሃ ግብር በሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል በሽኝት መርሃ ግብሩ ላይ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ/ር )ን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ወዳጅ ዘመዶች እና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል። በሰብስቤ ባዩ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አፍሪካዊያን እያጋጠሙ ያሉ ዘርፈ ብዙ ፈተናዎችን ለመቋቋም አንድነታችንን አጠናክረን መቀጠል አለብን ፡- ጌዲዮን ጢሞቴዎስ ( ዶ/ር ) February 12, 2025 በቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት በደሴ ከተማ የተገነባ ዱቄትና ዳቦ ፋብሪካ ምርቱን ማከፋፈል ጀመረ December 26, 2024 “ሰላምና ኢኮኖሚ ስለ ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ሀሳብ የተዘጋጀ የፎቶ ግራፍ አውደ ርዕይ በቡታጅራ ከተማ ተከፈተ February 13, 2025
አፍሪካዊያን እያጋጠሙ ያሉ ዘርፈ ብዙ ፈተናዎችን ለመቋቋም አንድነታችንን አጠናክረን መቀጠል አለብን ፡- ጌዲዮን ጢሞቴዎስ ( ዶ/ር ) February 12, 2025