ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ አስክሬን ሽኝት እየተደረገ ነው Post published:September 19, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 9/2017 ዓ.ም የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ የአስከሬን ሽኝት መርሃ ግብር በሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል በሽኝት መርሃ ግብሩ ላይ የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ/ር )ን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ወዳጅ ዘመዶች እና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል። በሰብስቤ ባዩ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ብልፅግና ፓርቲ የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት በማረጋገጥ ተጨባጭ ውጤት አስመዝግቧል – ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) January 26, 2025 በአቶ ሙስጠፌ መሃመድ የተመራ የሶማሌ ክልል ልዑካን ቡድን ሠመራ ገባ March 18, 2025 የአዲስ አለም አቀፍ ኤግዚቢሽን እና የኮንቬንሽን ማዕከል ለአፍሪካ ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን ተጨማሪ የመሰባሰቢያ ማዕከል ሆኗል ፦ከንቲባ አዳነች አቤቤ February 13, 2025
የአዲስ አለም አቀፍ ኤግዚቢሽን እና የኮንቬንሽን ማዕከል ለአፍሪካ ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን ተጨማሪ የመሰባሰቢያ ማዕከል ሆኗል ፦ከንቲባ አዳነች አቤቤ February 13, 2025