ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት አድርገው ወደ ሀገራቸው ለተመለሱት የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ሽኝት አደረጉ Post published:December 23, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ታኅሣሥ 12/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት አድርገው ወደ ሀገራቸው ለተመለሱት የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ሽኝት አድርገዋል። ከንቲባ አዳነች አቤቤ በበኩላቸው ፕሬዚዳንቱ በአዲስ አበባ ለነበራቸው ቆይታ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የዓለም አቀፍ የፍልሰት ስምምነት አህጉራዊ ስብሰባ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው October 9, 2024 ለ2017 የአረንጓዴ አሻራ መርሀ-ግብር እስካሁን 4 ነጥብ 7 ቢሊየን ችግኞች ተዘጋጅተዋል – ግብርና ሚኒስቴር March 21, 2025 የኢትዮጵያ ባህል ስፖርቶችን ለማሳደግ የሚረዳ ስምምነት ተከናወነ April 21, 2025